ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 January 2016 11:46
እንብላም ካላችሁ እንብላ አንብላም ካላችሁ እንብላ (የአያ ጅቦ ፍልስፍና)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ አንድ ክፉ ሚስት ነበረችው፡፡ ጠዋት አልጋ ላይ እያለች፤ “ተነስ አቶ ባል፤ እሳት አያይዝና ቁርስ ሥራ!” ብላ በቁጣ ታዘዋለች፡፡ አቶ ባል፤ “ኧረ እሺ መቼ እምቢ አልኩና ትቆጪኛለሽ የእኔ እመቤት!” ይላታል፡፡ ሚስት፤ “ተነስ ብያለሁ ተነስ! የምን መልስ…
Read 9546 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት በቅሎ ስለማንነቷ ጌታዋን ጠየቀች፡፡ “ስላንቺ ማንነት ለማወቅ አንድ ቀላል ጥያቄ ብቻ እጠይቅሻለሁ”“ምን? ይጠይቁኝ” “እሺ፡፡ ከእኔ ጋር እስከነበርሽ ድረስ ምን አገልግሎት ስትሰጪኝ ነበር?”“ያው ሁልጊዜ የማደርገውን ነዋ!” ስትል መለሰች ጌትዬውም፤ “እኮ ምን?”“ከአገር አገር እየሰገርኩ እርስዎን ያሻዎ ቦታ ማድረስ”“መልካም፡፡…
Read 6154 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ ታሞ እቤት ዋለ፡፡ ምግብ የሚያመጣለት በማጣቱ ወዳጁን ቀበሮን ይጠራና “ወዳጄ ቀበሮ፤ እባክህ ወደ ጫካው ሂድና ወጣቱን አጋዘን ጥራልኝ። የአጋዘን ልብና አንጐል አምሮኛል” ይለዋል፡፡ ቀበሮም የአያ አንበሶን ቃል ለመፈፀም ወደ ጫካው ይሄድና አጋዘንን ያገኘዋል፡፡ ከዚያም፤ “የመጣሁት…
Read 12508 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባል ወደ ሩቅ አገር ሲሄድ መንገድ ላይ ይመሽበታል፡፡ወደ አንድ ቤት ጎራ ብሎ፤ “የመሸበት መንገደኛ እባካችሁ አሳድሩኝ?” ሲል ይለምናል፡፡ አባወራውም፤“ቤታችን የእግዚአብሔር ቤት ነው፡፡ ግባ፡፡ የበላነውን በልተህ፣ የጠጣነውን ጠጥተህ፤ መደብ ላይ እናነጥፍልህና ትተኛለህ፡፡” አለው፡፡ ባለቤቲቱም፤ “እኛም ወደናንተ አገር…
Read 13222 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አቴናዊና አንድ ቲቤታዊ መንገድ ላይ ይገናኛሉ። ከዚያም ውይይት ማድረግ ጀመሩ፡፡ መንገደኞች ትንሽም ይሁን ትልቅ ነገር ማንሳታቸው የተለመደ ነው፡፡ የተለያዩ ጉዳዮችን ካነሱ በኋላ ስለጀግኖች ወሬ ጀመሩ፡፡ ሁለቱም የየራሳቸውን ጀግኖች ማወደስ ያዙ፡፡ አቴናዊው፤ “የእኔን አገር ከተማ ጀግኖች የሚያክል…
Read 11220 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አባት፣ ወንድ ልጁን ይዞ፣ አህያውን ለመሸጥ ወደገበያ እየሄደ ነበር፡፡ መንገድ ላይ የሆኑ ኮረዶች እየሳቁ እያላገጡ፣ “እንደነዚህ አባትና ልጅ ያሉት ጅሎች በዓለም ላይ ታይተው አይታወቁም፡፡ በዚህ አቧራማ ጎዳና አህያው ላይ ወጥተው እየጋለቡ መሄድ ሲችሉ፤ በእግራቸው ይኳትናሉ!” አሉ።…
Read 8306 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ