ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሌቦች ወደ አንድ ሀብታም ግቢ ይገቡና፣ ጌትየው መተኛቱን ካረጋገጡ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ይመክራሉ፡፡ አንደኛው፡- እኔ ጌትየው አካባቢ ሆኜ መንቃት አለመንቃቱን እያየሁ ልጠብቅ ሁለተኛው፡- እኔ ደግሞ ቀስ ብዬ የበረቱን በር ልክፈትና ከብቶቹን ላስወጣ ሦስተኛው፡- እኔ፤ እደጅ…
Read 7166 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ በጣም አባቱን የሚፈራ ልዑል ነበር፡፡ በፍርሃቱ ምክንያት የሠራውን ሥራ ሁሉ ለንጉሡ ከመናገር ይቆጠባል፡፡ ከሁሉም በላይ ልጅየውን፣ ልዑሉን የሚያስደነግጠው አባትየው ምንም ነገር ቢሰማ አይደነቅም፡፡ ስለዚህ፤ አንድ አዲስ ነገር ሲያቀርብለት፤ “በርታ፤ ገና ይቀርሃል” ይላል፡፡ ልዑሉም፤ “ምን ባደርግ ነው…
Read 7932 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሽማግሌ ንጉሥ፤ በአንድ አገር ይኖር ነበረ፡፡ ንጉሡ አንድ ልጅ አለው፡፡ ይህ ልጅ ከዕውቀት ዕውቀት የሌለው፣ ከልምድ ልምድን ያላገኘ፣ በዕድሜውም ገና ለጋ ነበረ፡፡ ሆኖም የዕለት ሰርክ ምኞቱ፣ የአባቱን ዙፋን ወርሶ፣ በምቾት ተንደላቆ መኖር ነበር፡፡ ስለዚህ መኝታ ቤቱን…
Read 6544 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 August 2017 00:00
ኖር በይው ልብሱን፤ ሰውዬውስ የቅድሙ ነው (ኖር በዪ የኹጅር የጋኽምን ምስ) - የጉራጊኛ ተረትና ምሣሌ (Old wine in a new bottle) - የእንግሊዞች ተረትና ምሣሌ
Written by Administrator
ሩሲያውያን አንድ ተረት አላቸው፡፡ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉሥ በዋናው ከተማ ውስጥ እየተዘዋወረ ሳለ የጣት ቀለበቱ ይጠፋበታል፡፡ ወዲያው በጋዜጣ ላይ ማስታወቂያ ያወጣል፡፡ “የጣት ቀለበቴን አግኝቶ ላመጣልኝ ሰው ወሮታውን እከፍላለሁ” የሚል ነው ማስታወቂያው፡፡ አንድ ተራ ወታደር ዕድለኛ ሆነና ቀለበቱን አገኘ፡፡ “ምን ባደርግ…
Read 4642 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አባትና ልጅ ወደ አንድ ማህበር ስብሰባ ለማድረግ በፈረስ ሆነው ይሄዳሉ አሉ፡፡ መንገድ ላይ ሳሉ ክርክር ያነሳሉ፡-አባት - ይሄ ፀሐይ እየጠነከረ ሲመጣ፣ የፈረሱ ጥላ በስተቀኝ በኩል ይሆናልልጅ - የለም በግራ ነው የሚሆነውአባት - አይሆንም፡፡ ምክንያቱም ዳገቱን ከወጣን በኋላ፣ እኛ ወደ ግራ…
Read 5467 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የታወቀ ተረት ይሁን እንጂ አንድ መፅሐፍ ላይ እንደሚከተለው የቀረበ ታሪክ አለ። በአንድ ወቅት አንበሳ፤ የተፈጥሮ ጥላቻውንና ተቀናቃኝነቱን ይብቃኝ ብሎና በሆነ ምክንያት ትቶ፤ ኑሮና ሕይወትን ቀላልና ውጤታማ ለማድረግ ፈለገ፡፡ ለዚህ ደግሞ ከሌሎች እንስሳት ጋር መተባበር አስፈላጊ መሆኑን አመነበት፡፡ ይሄንኑ ለማድረግ ወደ…
Read 7327 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ