ልብ-ወለድ
ስሜቴን እንዳጣሁ የሚሰማኝ ታክሲ ውስጥ ተቀምጬ፣ ድሮ የምለው የትናንት ያህል የራቀኝን የትዝታን ማህደር፣ በእዝነ–ልቦናዬ እየተመላለሰ፣ ሆዴን ሲያልሞሰሙሰው ነው። ትዝታዬን ከተረሳ ማህደሬ የሚጎረጉረው፣ የሚፈለፍለው፣ ድንገት እንደ መብረቅ ብልጭ ብሎ፣ ለስላሳ ዜማ ከስፒከሩ አፍ ወደ ጆሮዬ እየተወረወረ፣ ከልቤ ሲከትም ነው። በስሜት እየናጠ፣…
Read 3743 times
Published in
ልብ-ወለድ
በልጅነቴ “Russian Doll” በተባለው አሻንጉሊት ተጫውቻለሁኝ፡፡ ግን በጣም ህፃን ሳልሆን አልቀርም፣ ምክኒያቱም ትዝ የሚለኝ ቅርፁና ሲወድቅ ደረቅ እንጨታማ ኳኳታ እንደነበረ ብቻ ነው፡፡ ቁም ነገሩ ግን አይገባኝም ነበር፡፡ በቦውሊንግ ከባድ ኳስ ለመምታት ከሚደረደሩ ድፍን ብርሌ መሳይ ቅርፆች ጋር አሻንጉሊቱ ይመሳሰላል፡፡የአሻንጉሊቱ ቅርፅ…
Read 1980 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከባለታሪኩ ጋር የተገናኘነው ድንገት ነው፤ በአጋጣሚ፡፡ እኔ እዚሁ ሰፈር ስጠጣ አምሽቼ አከራዮቼ በሩን ስለዘጉብኝና የማደሪያ ገንዘብ ስላልነበረኝ አንዱ ፌርማታ ጋደም ስል፣ እሱም እዚያው ተጋድሞ ወደ ሰማይ ሲያንጋጥጥ አገኘሁት፡፡ እንግዲህ ሁለት ሰካራሞች ማደሪያ አጥተው ፌርማታ ሲጋደሙ ሊያወሩት የሚችሉት ነገር ምን ሊሆን…
Read 1943 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁላችንም ትርፍ ስራዎች አሉን፡፡ ሞያ የምንላቸው፡፡ ገቢ የምናገኝባቸው። የምንኮራባቸው፡፡ ግን ዋና ስራዎቻችን አይደሉም፡፡ ዋናው ስራችን ታርጋ መለጠፍ ነው፡፡ ብዙ ታርጋዎች አሉን፡፡ ግን እነሱም አንዳንዴ ያልቁብናል፡፡በተለይ እንደ ደረጄ አይነቱ ሰው ላይ የምንለጥፈው ሁሉ አልይዝ እያለ፣ እየወደቀ አስቸግሮናል፡፡ ታርጋ ያስፈልገዋል፡፡ ግን የለጠፍንበት…
Read 2272 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሊኖር ያሻል - ጤና። ህይወት እስካለ - መኖር እስከቀጠለ” ትላለች አክስት አስካለች። እንደማትሰማት ብታውቅም ቅሉ።እንደ ድንገት ከውዥንብር ባህር ተዘፈቀች። ብቻዋን ስታወራ... የባጥ የቆጡን ስትለፈልፍ ትውላለች። ቁርጥራጭ እንቅልፍ ..ንጭንጭ... ብስጭት... ቅዠት መልህቁን ጥሏል - እልቧ ላይ። ተሸግና የሄደችበት ያ ጎዳና፤ አሁን…
Read 2449 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሙሽሮቹን ብዙ ባላውቃቸውም ያለ ወትሮዬ በሰርጉ ለመገኘት ወስንኩ። የሰርግ ካርዱ ለየት ያለ ነው። በማሳሰቢያና በማስጠንቀቂያ የታጀበ። አንድ ልብ አንጠልጣይ መልእክትም አለው። “አያምልጥዎ፤ ሕይወትዎን ሊለውጥልዎ የሚችል ሰርግ ነው!!” የሚል ጽሁፍ ከግርጌ ሰፍሯል። የጥሪ ሰዓቱ ደሞ ከምሽቱ 4፡30 እስከ ንጋት ይላል። ያልተለመደ…
Read 2159 times
Published in
ልብ-ወለድ