ልብ-ወለድ
Saturday, 24 October 2015 10:07
ንፁሁ እና ብርሃናማው ስፍራ (A Clean, Well-Lighted Place)
Written by ደራሲ - ኧርነስት ሄምንግዌይ ተርጓሚ - አሸናፊ አሰፋ
(ኧርነርስት ሄምንግዌይ እ.ኤ.አ ከ1909 እስከ 1961 ዓ.ም የኖረ አሜሪካዊ የአጫጭር እና የረዣዥም ልብ-ወለዶች ደራሲ እና ጋዜጠኛ ነበር፡፡ ድርሰቶቹም፣ በጀብድ የተሞላ ህይወቱም ብዙዎች ላይ ተፅእኖ አሳድረዋል፡፡ በ1953 በThe Old Man and The Sea የፑልቲዘር፣ በ1954 ደግሞ በስነ-ፅሁፍ የኖቤል ተሸላሚ ነበር፡፡ በስሙ…
Read 3664 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዳዊት፤ ‹‹የደወሉላቸው ደንበኛ ቴሌፎን ለጊዜው መስመሩን እየተነጋገሩበት ነው›› የሚለውን የሞባይሉን ድምጽ ሲሰማ በንዴት ጦፈ፡፡ ‹‹ከማን ጋር እያወራች እንደሆነ መገመት የሚያቅተኝ በግ አይደለሁም፡፡ ህእ… በእኔ ላይ ከደረበችው አንድ ሀብታም ወይም አብሯት ካደገ የሰፈር ዱርዬ ጋር ነው የሚሆነው፡፡ ይህ ጋጠ-ወጥ፡፡ ከሰው ሚስት…
Read 9825 times
Published in
ልብ-ወለድ
አስማት የሆነ ውበት ያላት ሲባል እንደ ዘበት ነበር የምሰማው… ለካሰ ያንዳንዱን ሴት ውበት ለመግለፅ ቃላት ሲጠፉ፣የዘመኑ ልጆች ለዘመኑ ውብ ልጃገረዶች የሰጡት የዘመኑ ምርጥ ቃል ነው፡፡….ሳራ አስማት ውበት የተቸራት ልጅ ናት…. ይህችን ውብ አበባ…የመኖር አዙሪት በኔ ምህዋር አስገብቷት……የፍቅር አማልክት ከተተንከረከከዉና ከጋመው…
Read 11503 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጳጉሜ ተጋመሰች፡፡ማክሰኞም ተጋመሰች፡፡ ጋዜጠኛው በረጅሙ ተንፍሶ ሰዓቱን ተመለከተ - 5፡53 ይላል፡፡“ሜሎዲ ካፌ በረንዳ ላይ እንገናኝ” ብሎ የቀጠረው፣ ታዋቂው ድምጻዊ ኪሩቤል ወርቁ ከግማሽ ሰዓት በላይ ዘግይቷል፡፡ “ቃል” የሚል አዲስ አልበሙን ሊለቅ የተዘጋጀው ድምጻዊ ኪሩቤል፣ ለጋዜጠኛው የገባውን ቃል ሳያፈርስ አልቀረም፡፡ ከአሁን አሁን…
Read 3865 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሽንጠ - ረጅሙና ሁለተኛው ፎቅ ለይ በተንጣለለው ቢሮዋቸው ላይ እስከ ዳር በተነጠፈው ቀይ ምንጣፋቸው ላይ ትንቡክ ትንቡክ ትንቡክ እያሉ በመሄድ ወንበራቸው ላይ ተቀመጡ፡፡ ወደ ግራ ሲያዩ አዲስ አበባ በከፊል አረንጓዴ፣ በከፊል ደግሞ ዝንጉርጉር ህንፃዎችዋን አሳየቻቸው፡፡ ሞቋቸው ስለነበር ኮታቸውን አወለቁና የፀሀፊዋን…
Read 3605 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቡሄ ካለፈ በኋላ የዐውደ-ዓመት መአዛ ከተሞችን ያሽቆጠቁጣል፡፡ ወትሮ የተለመዱት ነገሮች ሳይቀሩ አንዳች ቀለም ይረጭባቸዋል፡፡ የሆነ መአዛ ያሳብዳቸዋል፡፡ ሳሩና ቅጠሉ የግዱን አይን ይሰርቃል፡፡ አበቦች እንኳ አፋቸውን ፈትተው “የምስራች” ባይሉም፣ ገና በዋዜማው ሳቅ ሳቅ የሚላቸው ምትሃታዊ ቋንቋ ይነበብባቸዋል፡፡ከዚያ ባሻገር መንደሮች በአውራ ዶሮና…
Read 4310 times
Published in
ልብ-ወለድ