ልብ-ወለድ
ግሮሰሪዋ እንደ ውይይት ታክሲ ፊት ለፊት ታፋጥጣለች፡፡ በግራና በቀኝ አግዳሚ ወንበር ላይ ወደ ሃያ ጠጪዎች ተፋጠዋል፡፡ በየነ ዘለቀ ሶስተኛ ደብል ጂኑን አጋምሷል፡፡ የመንገድ ስራ ተቋራጭ ተቀጣሪ ነው፡፡ በነጠብጣብና በጭረቶች የተሸነታተረው ፊቱ፣ የከተማ መንገድ ካርታ ይመስላል፡፡ በየነ ኑሮውን ሳይሆን ስራውን ነው…
Read 4137 times
Published in
ልብ-ወለድ
እኔና ከዩኒቨርሲቲ አብረን የተመረቅን ጓደኞቼ የመሰረትነው ማህበር አለን፤ በየሶስት ወሩ የሚያገናኘን፡፡ ባለፈው እሁድ እንደተለመደው ባለቤቴንና የ8 አመት ልጄን ይዤ ወደዚያው ሄድኩኝ፡፡ ልጄ ከማህበርተኞቼ ልጆች ጋር ኳስ መጫወት ስለለመደ፣ የማህበር ቀንን በጉጉት ነው የሚጠብቃት፡፡ያለፈው እሁድ ግን ሀይለኛ ዝናብ ስለ ጣለ፤ ኳሱ…
Read 2722 times
Published in
ልብ-ወለድ
…ለሁለት ሺ ዓመታት የተደሰተ ሰው ታውቃላችሁ? … በፍፁም ልታውቁ አትችሉም፡፡ ስለዚህ ይህንን ታሪክ ዝም ብላችሁ ስሙኝ፡፡ እኔ እንደናንተው ሟች ለመሆን ተወልጄ፣ በታሪኬ ረጅምነት ያልሰለቸሁ፣ አንድ የምድር ከርታታ ነኝ፡፡ ከተራ ቤተሰብ ስወለድ አለም እንዳሁኑ አልነበረችም፡፡ ትግልና መከራ የበዛባት … ምድረ በዳ…
Read 3332 times
Published in
ልብ-ወለድ
አክሱምና ላሊበላ ጠበኞች ናቸው፡፡ ይህ ጠባቸው አንዴ ሲካረር፤ አንዴ ሲበርድ፤አንዴ በሰፈር ሽማግሌዎች ሲታረቁ፤ አንዳቸው ወደ አንዳቸው ሽማግሌ እየላኩ ለመምከር ለመዘከርና ወደ ራሳቸው ግል ጠባይ እንዲቀርቡ ለማድረግ ብዙ ጥረዋል፡፡ ቢሆንም ይብስ ጠባቸው ተካረረ እንጂ ወደ አንድነት ሊመጡ አልቻሉም፡፡ መካረሩ በሰፈር ሽማግሌ…
Read 3282 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከዕለታት አንድ ቀን ከዚህ ዓለም ሀገራት በአንዱ አንድ ንጉሥ ነበር፡፡ እንደማናቸውም ንጉሦች ይህኛውም ንጉሥ የራሱ ሙዚቀኞች ዳንሰኞች፣ ውሽሞች፣ ባሮች፣ ጫማ ሳሚዎችና የመሳሰሉት ነበሩት፡፡ እንደ መክፈቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ፣ ወታደራዊ ሰልፍ መመልከት፣ ከሌሎች የተጻፉ ንግግሮችን ማንበብና ጉብኝት ማድረግ ከመሳሰሉ በርካታ…
Read 3719 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሃያ ዓመት የጋዜጠኝነት ህይወታቸው እንደዚህ ዜና አስደንግጧቸው አያውቅም፡፡ ከዓመታት በፊት ሀገር ምድሩ አልቅሶ የቀበራቸው የሀገሪቱ ንጉሥ በህይወት ስለመኖራቸው የሚናፈሰው ወሬ በራቸውን አንኳኩቶ ቢሮ ድረስ የገባው ቀጣዩን የጋዜጣቸውን ዕትም የተመለከቱ ጉዳዮችን ከጋዜጠኞቻቸው ጋር ለመነጋገር ስብሰባ በተቀመጡበት ወቅት ነው፡፡ በከተማው ውስጥ እየተወራ…
Read 4486 times
Published in
ልብ-ወለድ