ልብ-ወለድ

Sunday, 09 October 2016 00:00

የቀለጠው መንደር

Written by
Rate this item
(10 votes)
ግሮሰሪዋ እንደ ውይይት ታክሲ ፊት ለፊት ታፋጥጣለች፡፡ በግራና በቀኝ አግዳሚ ወንበር ላይ ወደ ሃያ ጠጪዎች ተፋጠዋል፡፡ በየነ ዘለቀ ሶስተኛ ደብል ጂኑን አጋምሷል፡፡ የመንገድ ስራ ተቋራጭ ተቀጣሪ ነው፡፡ በነጠብጣብና በጭረቶች የተሸነታተረው ፊቱ፣ የከተማ መንገድ ካርታ ይመስላል፡፡ በየነ ኑሮውን ሳይሆን ስራውን ነው…
Saturday, 08 October 2016 16:15

ቃለ መጠይቁ

Written by
Rate this item
(4 votes)
 እኔና ከዩኒቨርሲቲ አብረን የተመረቅን ጓደኞቼ የመሰረትነው ማህበር አለን፤ በየሶስት ወሩ የሚያገናኘን፡፡ ባለፈው እሁድ እንደተለመደው ባለቤቴንና የ8 አመት ልጄን ይዤ ወደዚያው ሄድኩኝ፡፡ ልጄ ከማህበርተኞቼ ልጆች ጋር ኳስ መጫወት ስለለመደ፣ የማህበር ቀንን በጉጉት ነው የሚጠብቃት፡፡ያለፈው እሁድ ግን ሀይለኛ ዝናብ ስለ ጣለ፤ ኳሱ…
Monday, 03 October 2016 08:24

ደስተኛው ሰብዓሰገል

Written by
Rate this item
(5 votes)
…ለሁለት ሺ ዓመታት የተደሰተ ሰው ታውቃላችሁ? … በፍፁም ልታውቁ አትችሉም፡፡ ስለዚህ ይህንን ታሪክ ዝም ብላችሁ ስሙኝ፡፡ እኔ እንደናንተው ሟች ለመሆን ተወልጄ፣ በታሪኬ ረጅምነት ያልሰለቸሁ፣ አንድ የምድር ከርታታ ነኝ፡፡ ከተራ ቤተሰብ ስወለድ አለም እንዳሁኑ አልነበረችም፡፡ ትግልና መከራ የበዛባት … ምድረ በዳ…
Rate this item
(5 votes)
አክሱምና ላሊበላ ጠበኞች ናቸው፡፡ ይህ ጠባቸው አንዴ ሲካረር፤ አንዴ ሲበርድ፤አንዴ በሰፈር ሽማግሌዎች ሲታረቁ፤ አንዳቸው ወደ አንዳቸው ሽማግሌ እየላኩ ለመምከር ለመዘከርና ወደ ራሳቸው ግል ጠባይ እንዲቀርቡ ለማድረግ ብዙ ጥረዋል፡፡ ቢሆንም ይብስ ጠባቸው ተካረረ እንጂ ወደ አንድነት ሊመጡ አልቻሉም፡፡ መካረሩ በሰፈር ሽማግሌ…
Rate this item
(10 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን ከዚህ ዓለም ሀገራት በአንዱ አንድ ንጉሥ ነበር፡፡ እንደማናቸውም ንጉሦች ይህኛውም ንጉሥ የራሱ ሙዚቀኞች ዳንሰኞች፣ ውሽሞች፣ ባሮች፣ ጫማ ሳሚዎችና የመሳሰሉት ነበሩት፡፡ እንደ መክፈቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ፣ ወታደራዊ ሰልፍ መመልከት፣ ከሌሎች የተጻፉ ንግግሮችን ማንበብና ጉብኝት ማድረግ ከመሳሰሉ በርካታ…
Monday, 29 August 2016 10:40

ንጉሱን ፍለጋ

Written by
Rate this item
(7 votes)
በሃያ ዓመት የጋዜጠኝነት ህይወታቸው እንደዚህ ዜና አስደንግጧቸው አያውቅም፡፡ ከዓመታት በፊት ሀገር ምድሩ አልቅሶ የቀበራቸው የሀገሪቱ ንጉሥ በህይወት ስለመኖራቸው የሚናፈሰው ወሬ በራቸውን አንኳኩቶ ቢሮ ድረስ የገባው ቀጣዩን የጋዜጣቸውን ዕትም የተመለከቱ ጉዳዮችን ከጋዜጠኞቻቸው ጋር ለመነጋገር ስብሰባ በተቀመጡበት ወቅት ነው፡፡ በከተማው ውስጥ እየተወራ…