ልብ-ወለድ
የመጽሐፉ ርእስ፡- ጦማረ መዋቲደራሲ፡- ነጋሢ ግደይየገጽ ብዛት፡- 328-2የታተመበት ዓመት፡-፳፻፲ ዓ.ም ምክንያተ ጽሕፈትጥቅምት 29 ቀን 2012 ዓ.ም በቅድስት ሥላሴ ሥነ መለኮት ኮሌጅ/ዩኒቨርስቲ አዳራሽ፣ “ጦማረ መዋቲ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመርቆ ነበር፡፡ በእርግጥ መጽሐፉ ከታተመ ቀደም ያለ ቢኾንም “ሞት በጥር፣ በነሐሴ መቃብር!” ያሰኘዋል እንጂ…
Read 1939 times
Published in
ልብ-ወለድ
የፖሊስ መኮንኑ ጎዳናውን በኩራት መንፈስ አቋርጦ አለፈ፡፡ ግርማ ሞገስ የተሞላበት አረማመዱ፣ ተፈጥሯዊ አኳኋኑ እንጂ ለታይታ ብሎ የሚያደርገው አይደለም፡፡ ሁሌም በዚህ መልኩ ነው ሲጓዝ የኖረው፡፡ ሰውየው ምን እንደሚመስል እያሰበ አልነበረም፡፡ በመንገድ ላይ እሱን የሚያዩት ጥቂት ሰዎች ነበሩ፡፡ ገና ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት…
Read 1780 times
Published in
ልብ-ወለድ
መነሻ - ታሪክ(የሳሙኤል ኮልሪጅ “በህልምህ የቀጠፍከውን አበባ፣ጠዋት እጅህ ላይ ብታገኘውስ--” የሚለው ግጥም)ጠዋት ላይ ይመስለኛል - ከቁርስ በፊት:: ሥራ የለኝም፤ የእረፍት ቀን ነው፡፡ ቅዳሜ ወይም እሁድ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከተገዛች ብዙ ዓመታት ያስቆጠረች የእንጨት አልጋዬ ላይ ቁጭ ብያለሁ፤ እያሰብኩ፡፡ እኔ መስተዋቱ ፊት…
Read 2047 times
Published in
ልብ-ወለድ
የወረደው እንደተጠበቀ ነው፡፡የኦሪት ልብ እንዳይኖር፡፡ይሔ ህግ ግን … ያልተገደበ ነው … (በእኔ ህሊና) ሰው ያወጣውን ሰው የመጣስ መብት አለው…! ህግ ህግ ሆኖ የሚቀረው ስንስማማበት ብቻ ነው፡፡ ያልተስማሙበት ህግ … የህጉ አካል ነው ከተባለ ሊሆን ይችላል፤ (የሰፈረ) እንጂ የሆነው እንዲሆን የሚሆነው…
Read 1615 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጸጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው።“አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት።መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር ከበደኝ ካልክ፣…
Read 1694 times
Published in
ልብ-ወለድ
እንደ ወትሮው የቢሮ ሥራ ጨርሶ፣ ታክሲ ተራ ረዥም ሠልፉን ታግሶ፣ ሠፈር ሲደርስ ወደ አትክልትና ፍራፍሬ ቤት ጐራ ብሎ፣ ፌቨን የምትወደውን ጠቃጠቆ ሙዝ ፍለጋ፣ አንድ ሁለት ቤት ረገጠና አገኘ፡፡ ሙዙን አስመዝኖ ወደ ቤቱ በእግሩ ሲያቀጥን፣ አንድ ሁለቴ ስልኳን ሞክሮ እምቢ አለው፡፡…
Read 2029 times
Published in
ልብ-ወለድ