Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
“ርእዮት” የሬዲዮ ዝግጅት አየር ላይ መዋል የጀመረበትን አንደኛ ዓመት በዓል ነገ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን አካባቢ በሚገኘው ወይን ኢትዮጵያ የባህል አዳራሽ” ያከብራል፡፡ የምስረታውን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የሚቀርበው ዝግጅት መገናኛ ብዙሃንን የትልልቅ ሀሳቦች መፍለቂያ ማድረግና ማህበረሰቡን እንደሚመስሉ ማሳየት ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡ ነገ ከቀኑ…
Rate this item
(3 votes)
ዘውዲቱ የፋሽን ዲዛይን ማሰልጠኛ ተቋም ዛሬ 110 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡ ለ32ኛ ጊዜ በልብስ ፋሽን ዲዛይን፣ በመሠረታዊ ልብስ ስፌትና በጥልፍ ሙያ የሠለጠኑት ተማሪዎች የሚመረቁት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ነው፡፡ ማሰልጠኛ ተቋሙ የዛሬ ሠላሳ ሦስት ዓመት የተቋቋመ ነው፡፡ ግጥምን በጃዝ…
Saturday, 12 November 2011 08:17

የሪሃና ነጠላ አልበም እየመራ ነው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከ10 ቀን በºላ ለገበያ በሚበቃው ስድስተኛ አልበሟ ‹ቶክ ዛት ቶክ› ላይ ያሉ 14 ዘፈኖችዋን ርእስን ሰሞኑን በቀጥታ ለሶሻል ሚዲያ ደንበኞቿ ያሳወቀችው ሪሃና፤ የአልበምዋ ገበያ እንደሞቀላት ቢልቦርድ መፅሄት ገለፀ፡፡ ከተለቀቀ ሁለት ሳምንት የሆነው የዚህ አልበም መሪ ነጠላ ዜማ “ዊ ፋውንድ ላቭ”…
Saturday, 12 November 2011 08:10

ዶር ድሬ በቢዝነስ ተሳክቶለታል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በእውነተኛ ስሙ አንድሬ ሮዌል የሚባለውና ዶር ድሬ በተባለ ስሙ የሚታወቀው ጥቁር አሜሪካዊ ራፕር ‹ቢታ ቦክስ› በተባለ የስቱድዮ የጆሮ ማዳመጫ ምርቱ ገበያው እንደቀናው ዘ ጋርድያን ሲያትት፤ ኤምቲቪ ኒውስ በበኩሉ፤ ለ10 ዓመታት የዘገየው የዶር ድሬ 3ኛ አልበም “ዴቶክስ” በቅርቡ ለገበያ እንደሚበቃ አስታወቀ፡፡የስቱድዮ…
Rate this item
(0 votes)
ድሪው ባሪሞር የሆሊውድ ፊልም ሰሪዎችን በኪሳራ ጎድተዋል የተባሉ ተዋናዮች ደረጃን በአንደኛነት በመምራት ላይ እንደሆነች ፎርብስ መጽሄት አስታወቀ፡፡የ36 ዓመቷ ድሪው ባሪሞር፤ በተከፈላት 1 ዶላር ከ40 የአሜሪካ ሳንቲም ብቻ እያስገባች መሆኑን የጠቀሰው ፎርብስ መፅሄት ተዋናይቷ ተፈላጊነቷ ባለፉት 2 ዓመታት ቀንሷል ብሏል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ሊዮናርዶ ዲካርፒዮ ሰሞኑን ለእይታ በበቃው አዲስ ፊልሙ ያሳየው የትወና ብቃት ለኦስካር እንዲያሳጨው የሚጠይቁ መብዛታቸውን ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር አስታወቀ፡፡ ዲካርፒዮ መሪ ተዋናይና ፕሮዱዩሰር ሆኖ ከዲያሬክተሩ ክሊንት ኢስትውድ ጋር “ጄ ኤድጋር” የተባለውን ፊልም ሰርቷል፡፡ ዲካርፒዮ የአንጋፋ ገፀባህርያትን ሚና መጫወት ማብዛቱን የገለፀው የኤምኤስኤንቢሲ…