ኪነ-ጥበባዊ ዜና
'እንዲህ ያለም የለ!' የተሰኘ ጥዑም የግጥም ስብስብ መጽሐፉን እንዘክራለን። በሰዓቱ ተገኙና በሀብታሙና በጓደኞቹ በሚቀርቡ ጥዑም ግጥሞች ሰላምን ሸምቱ፤ ጎበዝ ገጣሚያንን ተዋወቁ! በፍል ውሃ በኩል ባለው የብሔራዊ ቤተመንግስት መግቢያ (5ኛ በር) ቢገቡ አዲስ ሃውስ ኦፍ ካልቸርን በቀላሉ ያገኙታል።
Read 1444 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
''የብሌን አንዳች'' የተሰኘው የጋዜጠኛ ዋለልኝ አየለ መጽሐፍ አርብ፣ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ይመረቃል። ቦታ፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የስብሰባ አዳራሽ፣ አራት ኪሎ፣ ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት ሰዓት፡ ከቀኑ 10 ሰዓት
Read 1027 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 28 August 2025 09:27
ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ጌቱ ሥራዎቹን ከአንጋፋ ፀሐፍት ጋር በማጣመር "መባያ " The Golden Mean በሚል ያስመርቃል።
Written by Administrator
Read 749 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ዘቢብ መልኬ "ፉካ" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ የፊታችን ረቡዕ ነሐሴ 14 2017 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ ውስጥ ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይመረቃል።
Read 1083 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 18 August 2025 17:05
ፍልስጤም በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በወይዘሪት ዩኒቨርስ የቁንጅና ወድድር ልትሳተፍ ነው
Written by Administrator
ፍልስጤማዊቷ የቁንጅና ንግሥት ናዲን አዩብ ሀገሯ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳታፊ በምትሆንበት የወይዘሪት ዩኒቭርስ (Miss Univers) የቁንጅና ውድድር እንደምትሳተፍ ተሰምቷል። የ27 ዓመቷ ወጣት ናዲን አዩብ ሀገሯን ወክላ ታይላንድ በሚደረገው የዓለም ወይዛዝርት ውድደር ላይ ተሳታፊ እንደምትሆን የፍልስጤም ባለሥልጣናት ናቸው የተናገሩት። ሥነ-ጽሑፍ እና ሥነ-ልቦናን…
Read 1096 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዋልያ መፅሕፍት የተለያየ ይዘት ያላቸውን በጥሩ የህትመትና የወረቀት ጥራት ፣ የሀሳብ ጥልቀት የሞላቸውን መፅሐፍት ለማቅረብ እየታተረ ይገኛል። የሚሳም ተራራ፣ ማእበል ጠሪ ወፍ ፣ ዝይን ፣ቆንጆዎቹ ፣ ግርባብ ፣ ሲጥል፣ በታችም በምድር እና ሌሎች የተወዳጅ ደራስያን ተወዳጅ መፅሐፍትን ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው…
Read 696 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

