ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዳማ ከተማ የሚገኘውና በየወሩ ኪነጥበባዊ መሰናዶዎችን የሚያዘጋጀው የ”ግሪክ ኪነ ጥበባት” 21ኛ ምሽት የሆነው “ናፍቆት” የኪነ ጥበብ ምሽት በነገው ዕለት ከቀኑ 10፡00 በከተማዋ በሚገኘው ማፊ ሬስቶራንት አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በእለቱ ግጥም፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃና ሌሎችም ኪነጥበባዊ መሰናዶዎች እንደሚቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ገጣሚ…
Read 784 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለአምስት ቀናት የሚዘልቅ የመጻሕፍት አውደርዕይና የሚዲያ ኤክስፖ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል እንደሚከፈት የተገለጸ ሲሆን፤መርሃግብሩ የኪነጥበብ ፌስቲቫልም ነው ተብሏል፡፡የሃሳቡ ጠንሳሽና የመርሃግብሩ አዘጋጅ ድርጅት፣ የዩቶጵያ ሚዲያና ኤቨንት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘርይሁን ታየ እንዲሁም በዚህ ፕሮጀክት ላይ ራዕዩን በመደገፍ አብረውት…
Read 2805 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
‘’በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ’’ በሚል መርህ ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል፣ ከነገ በስቲያ አርብ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት፣ በግዮን ሆቴል እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ፣ የኪነጥበብ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ…
Read 610 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ሰለሞን ደረሰ አመኑ የተሰናዳውና ለ67 ዓመታት በደራሲው ህሊና ውስጥ ሲጉላላ ነበር የተባለለት “የቀን ፍርጃ” መጽሐፍ ነገ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃሕፍት ኤጀንሲ (ወመዘክር) አዳራሽ ይመረቃል።መፅሀፉ ከ1940ዎቹ እስከ ኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000 ዓ.ም ድረስ ያሉ…
Read 728 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት ከተጀመሩቀዳሚ ንቅናቄዎች አንዱ የሆነውና ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው “የጓሮ ማህበረሰብ” (Home Gardening Community) የተመሰረተበትን 3ኛ ዓመት ዛሬ ግንቦት 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በፈንድቃ የባህል ማእከል በባዛርና ኤግዚቢሽን እንደሚከበር ተገለፀ፡፡ በጥንዶቹ ጋዜጠኛ ትእግስት ታደለና…
Read 633 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰኔ 2 አሸናፊዎች በስካይላይት ሆቴል ይሸለማሉ ባለፈው ዓመት (በ2014) በአገራችን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ከቀረቡ ፊልሞች መካከል 22ቱ ለውድድር መቅረባቸው ታውቋል፡፡ሰሞኑን የሽልማት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከጉማ ጅማሮ አንስቶ በተለያዩ ሙያተኞች ሲጠየቅ የነበረው ”የተከታታይ ፊልም” ምድብ እና ”የዘጋቢ ፊልም” ምድብ ዘንድሮ…
Read 418 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና