ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ 10ኛ ወንጀል ችሎት፣ ባለፈው ሰኞ በዋለው ችሎት የቅጂና ተዛማጅ መብቶች የጣሱ አራት ግለሰቦችን ከአምስት እስከ ሦስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ቀጣ፡፡ እስሩ ከተወሰነባቸው ግለሰቦች ውስጥ አንዲት ነፍሰጡር የምትገኝ ሲሆን በእርግዝናዋ ምክንያት የሦስት ዓመት ፍርድ በሁለት…
Read 1106 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኮንስትራክሽን ማውጫ ይመረቃል መኪናዎችን በኮምፒዩተር መረብ ማሻሻጥ ተጀመረ፡፡ autoet net በተሰኘው አዲስ ድረገጽ ላይ የሚሸጡትም ሆነ ደንበኞች ሊገዙ የፈለጓቸው መኪኖች ፎቶግራፎች የሚጫኑ ሲሆን ድርጅቱ ከገዢና ሻጭ ኮሚሽን እንደሚቀበል የድረገፁ ባለቤት አቶ ኢዮብ ከበደ ተናግረዋል፡፡ ድረ ገፁ ዛሬ በይፋ ሥራ ይጀምራል…
Read 1120 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ድብብቆሽ” ፊልም ይመረቃል በደራሲና አዘጋጅ አስቴር በዳኔ የተሰራውና ፎንተኒና ፊልም ፕሮዳክሽን ያቀረበው “ድብብቆሽ” የቤተሰብ ፊልም ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚመረቀው የ95 ደቂቃ ፊልም ለመሥራት አንድ ዓመት ያህል ፈጅቷል፡፡
Read 1453 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሥነፅሁፍ ሃያስያን ዘንድ አነጋጋሪና አወዛጋቢ የነበረው የደራሲ፣ ጋዜጠኛና ሃያሲ ዓለማየሁ ገላጋይ “ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት” ሂሳዊ መፅሃፍ ሰሞኑን ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለገበያ አቀረበ፡፡ መፅሃፉ ለመጀመርያ ጊዜ የተተመው የዛሬ አራት ዓመት ነበር - በ2000 ዓ.ም፡፡ ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ በዚህ መፅሃፍ…
Read 5002 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:21
ሕልምና ቅዠት ትናንትና ዛሬ” እየታየ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰዓሊና ፎቶግራፈር አይዳ ሙሉነህ የተዘጋጁ 29 የፎቶግራፍ ስራዎች የቀረቡበት የፎቶግራፍ አውደርእይ ባለፈው ሰኞ ምሽት በአስኒ ጋለሪ ተከፈተ፡፡ የ”ዋሽንግተን ፖስት” ጋዜጣ ፎቶ ጋዜጠኛ የነበረችው አይዳ፤ ሥራዎቿን በሀገር ውስጥ ስታቀርብ የመጀመሪያዋ ቢሆንም ካሁን በፊት በስፔን፣ በሰርቢያ፣ በማሊ፣ በግብጽ፣ በኩባ፣ በቻይና፣ በተባበሩት አረብ…
Read 1335 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:17
“የአንበሳው ታሪክ” የሥዕል አውደርዕይ ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰዓሊ ዳዊት ገረሱ የተዘጋጁ 34 የቀለም ቅብና ፎቶግራፍ ሥዕሎች የሚቀርቡበት “የአንበሳው ታሪክ” የተሰኘ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ማታ በታሊስማን የሥዕል አዳራሽ ይቀርባል፡፡ ስለ ስራዎቹ ይዘት ከዝግጅት ክፍላችን የተጠየቀው ሰዓሊው፤ በኢትዮጵያውያን የአንበሳ እሳቤ ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጿል፡፡
Read 1407 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና