ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“እኛ የምንለውን ቤተ መፃሕፍት እንገንባ” በሚል መርህ ለሕግ ታራሚዎች መገልገያ የሚሆኑ መፃሕፍት ሊሰባሰቡ ነው፡፡ አሰባሳቢዎቹ እስካሁን 400 መፃሕፍት ያሰባሰቡ ሲሆን ሰኞ ከቀኑ 11፡30 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር በሚቀርብ ዝግጅት ተጨማሪ ከ1200 በላይ መፃሕፍት ለማሰባሰብ ጥረት እንደሚደረግ የሀሳቡ ጠንሳሽ ሲስተር ሊንዳ ደበበ…
Read 1915 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ደራሲና ዳይሬክተር ሙላለም ጌታቸው የሠራው “ሩጫዬን ጨርሻለሁ” ፊልም በሳሚ ፊልም ፕሮዳክሽን እና ድሮፕስ ፊልም ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን ይኸው ፊልም ነገ እንደሚመረቅ ሳሚ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ፣ በቢሾፍቱ እና በአዳማ የሚመረቀውን ፊልም ሠርቶ ለማጠናቀቅ አራት ወራት ፈጅቷል፡፡ በ98 ደቂቃ…
Read 3123 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 07 April 2012 09:28
የሦስት ዓመቱ ሕፃን የፎቶ አውደርዕይ ያቀርባል ጊነስ ላይ እንዲመዘገብ ይፈልጋል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በተወለደ ገና በስድስት ወሩ የካሜራና ሞባይል ስልክ መነካካት የጀመረው የሦስት ዓመቱ ሕፃን ኤልያታ ዳንኤል ያነሳቸውን ፎቶግራፎች በአውደርእይ ሊያሳይ ነው፡፡ አባቱ አቶ ዳንኤል ተፈራ እና እናቱ ወይዘሮ አይዳ ሰሎሞን መርሃግብሩን ከሚያዘጋጀው ትራፓ ካፒታል ጋር በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ሕፃን ኤልያታ ያነሳቸው…
Read 1616 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ትስስር”፣ “የአዳም ገመና”፣ “ዘራፍ” በተሰኙት ፊልሞቿ የምትታወቀው መቅደስ ፀጋዬ በኢትዮጵያን ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢቤኤስ) አዲስ የቴሌቪዢን ዝግጅት ልትጀምር ነው፡፡ ነገ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ቀርቦ በድጋሚ ሐሙስ በተመሳሳይ ሰዓት የሚቀርበው “መቅዲ ሾው” የተባለውይኸው ዝግጅት የአንድ ሰዓት ርዝመት አለው፡፡
Read 1754 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 07 April 2012 09:17
የዩሪ ጋጋሪ የጠፈር ጉዞ ሐሙስ ይታሰባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የዓለም የመጀመሪያው ጠፈርተኛ ሩስያዊው ዩሪ ጋጋሪ ወደ ጠፈር የተጓዘበት 51ኛ ዓመት በመጪው ሐሙስ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በዚሁ ቀን ከቀኑ 11 ሰዓት ፒያሳ በሚገኘው የሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ ከጠፈር እና ከምድር የተነሱ…
Read 1763 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ወጣት የኪነጥበብ ባለሙያዎች የግጥም እና የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት “ግጥምን በጃዝ” ዘጠነኛ ወርሃዊ ዝግጅቱን በመጪው ረቡዕ ሜክሲኮ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋቢሸበሌ ሆቴል ይቀርባል፡፡ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሚቀርበው ዝግጅት ሜሮን ጌትነት፣ ቸርነት ወልደገብርኤል፣ ምስራቅ ተረፈ፣ በረከት በላይነህ፣ ሰለሞን ሳህለ እና ሌሎች…
Read 1111 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና