ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:44
“አፀደ ወይን” ነገ፣ “ስውር ሰይፍ” እና “ተምሳሌቶቹ” ዛሬ ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዲያቆን አሸናፊ ጌታነህ (ዘልደት) የተዘጋጁ ግጥሞች የተካተቱበት “አፀደ ወይን” “መጽሐፍ ነገ ይመረቃል፡፡ ገበያ ላይ ከዋለ አንድ ወር የሆነው መጽሐፍ ሐይማኖታዊ እና ማህበራዊ ጭብጦች የያዘ ነው፡፡ ከጧቱ 4፡30 በቅድስት ልደታ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚመረቀው መጽሐፍ ደራሲ የመጀመሪያ ሥራው ሲሆን ዲያቆን አሸናፊ…
Read 1890 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በቅርቡ ለተመልካች ቀርቦ አትኩሮት እየሳበ ያለውን “ሼፉ” ፊልም ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የመሃመድ ዳውድ ዝግጅት የሆነው “ሼፉ” ለውይይት የሚቀርበው በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው የሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ ነው፡፡ በውይይቱ ከሌሎች…
Read 1141 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:38
“ሁአዌ” ሞባይል ብሮድባንድ ትዕይንት ያቀርባል ኦል አፍሪካ የቆዳ አውደርእይ ዓርብ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሽያጭ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የሆነው የቻይናው ሁዋዌ ኩባንያ በመጪው አርብ በዋናው ፖስታ ቤት ግቢ ውስጥ የተንቀሳቃሽ ሞባይል ብሮድባንድ የጎዳና ላይ ትዕይንት ማክሰኞ ያቀርባሉ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም፣ አይሲቲ ማህበረሰብ ተማሪዎችና ሌሎች በትዕይንቱ ይሳተፋሉ፡፡ ባለፈው ዓመት 26 ቢሊዮን ዶላር ያተረፈው ሁዋዌ…
Read 2354 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:38
“Slow Marathon” ሊካሄድ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ሠዓሊ ምህረት ከበደ ስኮትላንድ እና ኢትዮጵያ የሚገኙ ሠዓሊዎችንና ሌሎች ዜጐችን ለማቀራረብ ያደረገችውና ከስኮትላንዷ ሃንትሊ እስከ አዲስ አበባ ያለውን 9439 ኪሎሜትር ርቀት ታሳቢ ያደረገ “Slow Marathon” ሊካሄድ ነው፡፡ ማራቶኑ 8 ሰዓት ያህል የሚፈጅ የእግር ጉዞ በአዲስ አበባ እና ሃንትሊ ይካሄዳል፡፡
Read 1001 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
84ኛው የኦስካር ሽልማት ስነስርዓት ነገ ሌሊት ሎስአንጀለስ በሚገኘው የኮዳክ ትያትር ሲካሄድ በኤቢሲ ቻናል የቀጥታ ስርጭት እስከ 40 ሚሊዮን ታዳሚ እንደሚያገኝ ተገምቷል፡፡ በምርጥ ፊልም ፤ በምርጥ ወንድና ሴት ተዋናዮችና በምርጥ ዲያሬክተሮች ምርጫ የሚያሸንፉትን ለመገመት አስቸግሯል፡፡ በ11 ዘርፎች ታጭቶ ከአንድ በላይ ሽልማቶችን…
Read 1082 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዊትኒ ሂውስተን ብቸኛ ልጅ የሆነችው ቦቢ ክሪስቲና ቀጣይ ህይወቷ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች መወሳሰቡን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ የ18 ዓመቷ ቦቢ ክሪስቲና ከእናቷ ሞት በኋላ ሁለት ጊዜ ከጭንቀት ጋር በተያያዘ ሆስፒታል መግባቷን የዘገበው ሲኤንኤን፤ በአደንዛዥ እፅ ሱስና በፋይናንስ ቀውስ ችግር ውስጥ ሳትገባ አትቀርም ብሏል፡፡…
Read 955 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና