ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ትውልዱ ከቤኒን የሆነው የ48 ዓመቱ ዲጃይዋን ሃውንሶ አፍሪካ ለሆሊውድ ካበረከተችው ምርጥ ተዋናዮች አንዱ መሆኑን ሲኤን ኤን አስታወቀ፡፡ በሆሊውድ በተሰራ ፊልም ለመጨረሻ ጊዜ ከሁለት ዓመት በፊት የተወነው ዲጃይዋን፤ ሰሞኑን ኪሞራ ሊ ከተባለች ታዋቂ ሞዴል ጋር ለአምስት ዓመታት የቆየበትን ትዳር በፍቺ ደምድሟል፡፡ …
Read 877 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሮማን የወረረ ጀግና” ለአንባቢያን ቀረበ በደራሲ፣ ወግ ፀሐፊና ተርጓሚ ኤፍሬም እንዳለ ወደ አማርኛ የተተረጐመው የሲድኒ ሼልደን “Morning, Noon and Midnight” የተሰኘ ልብወለድ “ሰቆቃ” በሚል ርእስ ከ13 አመት በፊት ለንባብ መብቃቱ የሚታወስ ሲሆን ይኸው መፅሐፍ ሰሞኑን እንደገና ታትሞ ገበያ ላይ ውሏል፡፡…
Read 1221 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 June 2012 08:34
በጃ ሉድ “ድግስ” ዳዊት መለሰ ይዘፍናል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የዛሬ ሁለት ሳምንት በላፍቶ ሞል በሚቀርበው የጃሉድ “ድግስ” ከመድረክ የራቀው ድምፃዊ ዳዊት መለሰ እንደሚዘፍን አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ የሙዚቃ ድግሱ አዘጋጆች እንደገለፁት፤ “ያቺ ነገር” በሚል ርዕስ አዲስ የሬጌ ስልት አልበም ይዞ በመምጣት ተደማጭነት ያገኘው ጃ ሉድ፤ ከዚህ “ድግስ” በኋላ በውጭ ሀገራት በመዘዋወርም…
Read 1140 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 June 2012 08:32
የአፄ ቴዎድሮስና የዓለማየሁ መፃህፍት በድጋሚ ታተሙ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በህንዳዊው መምህር ጆሴፍ ፍራንሲስ የተዘጋጁት “አፄ ቴዎድሮስ” እና “ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ልኡል” የተሰኙ ሁለት መፃህፍት ለሁለተኛ ጊዜ የታተሙ ሲሆን በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ ይቀርባሉ፡፡ ሁለቱም መፃህፍት የመጀመርያ ዕትማቸው የወጣው የዛሬ አምስት ዓመት ሲሆን በወቅቱ የመፃህፍቱ ቅጂ አነስተኛ ስለነበረ አሁን ማሳተሙ አስፈልጎዋል…
Read 1772 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 June 2012 08:30
“የአቡጊዳ ስሌትና የዘመን አቆጣጠር ማሻሻያ” ዛሬ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“የአመፃ ብድራት” ነገ ይመረቃል “የጊዜ ጨረታ” ተመረቀ ስንታየሁ ታደሰ ወልደኪሮስ ያዘጋጁት “የአቡጊዳ ስሌትና የዘመን አቆጣጠር ማሻሻያ” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል፡፡ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ የሚመረቀው መፅሐፍ፤ የአቡጊዳ ፊደል የሙዚቃ ኖታ ባህርይ እንዳለው የሚያሳይ ሲሆን የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠርም ዓለም…
Read 929 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ የተቋቋመው ሻሎም ሲኒማ በመጪው አርብ ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ በቲዋይ ሻሎም ፕሮሞሽን የተቋቋመው ሲኒማ ቤት 400 መቀመጫዎች ያሉት ሲሆን የፒያሳ፣ የጐላ ሚካኤልና የቸርችል ጐዳና አካባቢ ፊልም አፍቃሪዎችን በቅርበት እንደሚያገለግልና ለዕይታ ወረፋ የሚጠባበቁ ፊልሞችን ችግር በከፊል እንደሚፈታ ተገልጿል፡፡ በብዙ…
Read 1016 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና