Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ትውልዱ ከቤኒን የሆነው የ48 ዓመቱ ዲጃይዋን ሃውንሶ አፍሪካ ለሆሊውድ ካበረከተችው ምርጥ ተዋናዮች አንዱ መሆኑን ሲኤን ኤን አስታወቀ፡፡ በሆሊውድ በተሰራ ፊልም ለመጨረሻ ጊዜ ከሁለት ዓመት በፊት የተወነው ዲጃይዋን፤ ሰሞኑን ኪሞራ ሊ ከተባለች ታዋቂ ሞዴል ጋር ለአምስት ዓመታት የቆየበትን ትዳር በፍቺ ደምድሟል፡፡ …
Rate this item
(0 votes)
“ሮማን የወረረ ጀግና” ለአንባቢያን ቀረበ በደራሲ፣ ወግ ፀሐፊና ተርጓሚ ኤፍሬም እንዳለ ወደ አማርኛ የተተረጐመው የሲድኒ ሼልደን “Morning, Noon and Midnight” የተሰኘ ልብወለድ “ሰቆቃ” በሚል ርእስ ከ13 አመት በፊት ለንባብ መብቃቱ የሚታወስ ሲሆን ይኸው መፅሐፍ ሰሞኑን እንደገና ታትሞ ገበያ ላይ ውሏል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
የዛሬ ሁለት ሳምንት በላፍቶ ሞል በሚቀርበው የጃሉድ “ድግስ” ከመድረክ የራቀው ድምፃዊ ዳዊት መለሰ እንደሚዘፍን አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ የሙዚቃ ድግሱ አዘጋጆች እንደገለፁት፤ “ያቺ ነገር” በሚል ርዕስ አዲስ የሬጌ ስልት አልበም ይዞ በመምጣት ተደማጭነት ያገኘው ጃ ሉድ፤ ከዚህ “ድግስ” በኋላ በውጭ ሀገራት በመዘዋወርም…
Rate this item
(0 votes)
በህንዳዊው መምህር ጆሴፍ ፍራንሲስ የተዘጋጁት “አፄ ቴዎድሮስ” እና “ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ልኡል” የተሰኙ ሁለት መፃህፍት ለሁለተኛ ጊዜ የታተሙ ሲሆን በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ ይቀርባሉ፡፡ ሁለቱም መፃህፍት የመጀመርያ ዕትማቸው የወጣው የዛሬ አምስት ዓመት ሲሆን በወቅቱ የመፃህፍቱ ቅጂ አነስተኛ ስለነበረ አሁን ማሳተሙ አስፈልጎዋል…
Rate this item
(0 votes)
“የአመፃ ብድራት” ነገ ይመረቃል “የጊዜ ጨረታ” ተመረቀ ስንታየሁ ታደሰ ወልደኪሮስ ያዘጋጁት “የአቡጊዳ ስሌትና የዘመን አቆጣጠር ማሻሻያ” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል፡፡ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ የሚመረቀው መፅሐፍ፤ የአቡጊዳ ፊደል የሙዚቃ ኖታ ባህርይ እንዳለው የሚያሳይ ሲሆን የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠርም ዓለም…
Rate this item
(0 votes)
ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ የተቋቋመው ሻሎም ሲኒማ በመጪው አርብ ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ በቲዋይ ሻሎም ፕሮሞሽን የተቋቋመው ሲኒማ ቤት 400 መቀመጫዎች ያሉት ሲሆን የፒያሳ፣ የጐላ ሚካኤልና የቸርችል ጐዳና አካባቢ ፊልም አፍቃሪዎችን በቅርበት እንደሚያገለግልና ለዕይታ ወረፋ የሚጠባበቁ ፊልሞችን ችግር በከፊል እንደሚፈታ ተገልጿል፡፡ በብዙ…