ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 May 2012 12:54
የደጃዝማች በላይ ዘለቀ 100ኛ ዓመት ተከበረ የቅዱስ የሬድ 1500ኛ ዓመት ሳምንት ተከበረ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የታላቁ አርበኛ ደጃዝማች በላይ ዘለቀ 100ኛ ዓመት ልደት ከትናንት ወዲያ በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ልዑል ራስ መኮንን አዳራሽ ተከበረ፡፡ ከቀኑ ሰባት ሰዓት የተጀመረው ዝግጅት ያሰናዱት የጀግናው አርበኛ ቤተሰቦች እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም በህብረት ነው፡፡ በዝግጅቱ…
Read 3164 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አለማየሁ ታደሰ ደርሶ ያዘጋጀው “የብዕር ስም” ትያትር ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ጄአዲ የኪነጥበብ ፕሮሞሽን እና ትያትር ኢንተርፕራይዝ ባቀረበው ሳታየር ኮሜዲ ትያትር አበበ ተምትም፣ አለማየሁ ታደሰ፣ ባዩሽ አለማየሁ፣ ፍቃዱ ከበደ ፣አዳነች ወልደገብርኤልና ማርታ ጌታቸው ይተውኑበታል፡፡…
Read 829 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደብረ ዘይት ከተማና አካባቢዋ ሥነ ፅሁፍ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ሆራ ቡላ” የሥነፅሁፍ ማህበር ከነገ ወዲያ ሰኞ “ፍኖተ ጥበብ” የተሰኘ ጥበባዊ ዝግጅት እንደሚያቀርብ ገለፁ፡፡ ከቀኑ 7፡30 በህይወት ሲኒማ የኪነጥበብና ባህል ማዕከል ትንሿ አዳራሽ የሚቀርበው ዝግጅት የክብር እንግዳ የ”ሰው ለሰው” የቴለቪዥን ድራማ ተባባሪ…
Read 952 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 May 2012 12:49
“የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች ይተረጐማል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፈው ሳምንት እሁድ ቦሌ በሚገኘው ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሃምሳ እንግዶች ታይቶ የተመረቀው “የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች እንደሚተረጐም አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የ2001 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ ሴቶችን ሲያወያዩ ብርሃኔ ከልካይ የተባሉ ተሳታፊ በጠየቁት ጥያቄ መነሻ…
Read 1546 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቅርቡ ለመደመጥ የበቃው “ሙዚቃል” የተሰኘው የኤፍሬም ስዩም የግጥም ኦዲዮ ሲዲ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚደረገውን ውይይት የሚመሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሰለሞን ተሰማ ናቸው፡፡
Read 819 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለአስር ቀናት በአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር አዳራሽ ሲካሄድ የቆየው ህያው ለትንሣኤ የፊልም ፌስቲቫል ሰሞኑን የተጠናቀቀ ሲሆን፡፡ ሚሼል አስትርዮ ፓፓን የ2004 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሲኒማ ባለውለታ አድርጐ መርጧቸዋል፡፡ በህያው ፕሮሞሽን የተዘጋጀውና በ2004 ዓ.ም ተሠርተው ለእይታ የበቁ 10 ፊልሞች የተሳተፉበት ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ ለአገርኛ…
Read 890 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና