ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቴዎድሮስ ፍቃድ ፅፎት ተስፋዬ ክንፈ ያዘጋጀውን “አብሮ-አበድ” የ90 ደቂቃ ፊልም እንደሚያስመርቅ ነገ እና ሰኞ እንደሚያስመርቅ ቲዲ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በአንዲት የአዕምሮ ሕመምተኛ ወጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ፊልሙ፡፡ ለመስራት ስድስት ወራት የፈጀው ድራማ ፊልም፤ ነገ በ8፣ በ10 እና በ12 ሰዓት በአዲስ…
Read 3027 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አበባ 10 ክፍለ ከተሞች የሚገኙ እድሜአቸው ከ15-20 የሆኑ ወጣቶች እያንዳንዳቸው የአንድ ደቂቃ ፊልም በማቅረብ የሚሳተፉበት የፊልም ውድድር ተዘጋጀ፡፡ ውድድሩን ያዘጋጀው ብሉናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ፣ ከጥቅምት 28 እስከ ሕዳር 21 ከሚያካሂደው “ከለርስ ኦቭ ዘ ናይል” ዓለም አቀፍ የፊልም አውደ…
Read 2521 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛና ደራሲ የምወድሽ በቀለ የተዘጋጀው “ናዋዡ ምሁር” የእውነተኛ ታሪክ መፅሐፍ በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 10 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ 160 ገፆች ያሉት መፅሐፍ ለሀገር ውስጥ በ30 ብር ለውጭ ገበያ ደግም በ10 የአሜሪካ ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡ የ“ፖሊሲና ርምጃው” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ…
Read 3789 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነ-ፅሑፍ ማህበር የ2005 ዓ.ም. የመጀመርያ የሥነ-ፅሑፍ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው ዮፍታሔ ሲኒማ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት ላይ መቅረብ የሚጀምረው ዝግጅት፤ የሥነ-ጽሁፍ ዝንባሌና ችሎታ ያላቸው ሴት ፀሐፍት መድረክ እንዲያገኙ ታልሞ የተሰናዳ ነው፡፡ ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ…
Read 1729 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ማበረታቻ የሚሆን ነጠላ ዜማ ተዘጋጀለት፡፡ ነጠላ ዜማውን ያዘጋጀው መቅደላ ፕሮሞሽን ሲሆን “የድል ዜማ” የሚለውን ይህንኑ ዘፈን ግጥሙን ቴዎድሮስ ባጫ፣ ቅንብሩን መኮንን ለማ ዶክትሬ ያዘጋጁት ሲሆን ዜማ…
Read 1854 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አርባን ሩትስ ኢኮ ካልቸር አካባቢ ጥበቃን አስመልክቶ የፋሽን ትርኢት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በመጪው አርብ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ የሚቀርበው ዝግጅት፤ በምድራችን የተፈጥሮ ሃብቶች መመናመን አሳሳቢነት ላይ ተመስርቶ የሚቀርብ ነው፡፡ አርባን ሩትስ ኢኮ ካልቸር አካባቢ ጥበቃን አስመልክቶ የፋሽን ትርኢት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በመጪው አርብ…
Read 1698 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና