Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ከዛሬ 60 ዓመት በፊት በነበረው የኮርያ እርስ በርስ ጦርነት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አማካይነት ወደዚያው የዘመቱ ኢትዮጵያውያንን የሚዘክር መፅሐፍ የተዘጋጀ ሲሆን ይኸው መፅሐፍ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ላሉ ኢትዮጵያውያን አርበኞች በሥጦታ ተበረከተ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ አፍንጮ በር አካባቢ በሚገኘው የኮርያ ዘማች ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር በሻሸመኔ ከተማ አዲስ ቅርንጫፍ ማህበር ሊከፍት ነው፡፡ የማህበሩ ቅርንጫፍ ማህበር ነገ በሻሸመኔ ባህል አዳራሽ ከቀኑ 9 ሰዓት ሲከፈት የምስረታ ሥነ ፅሑፋዊ ዝግጅት ይቀርባል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ ማህበሩ በመጪው አርብ “በአይነት እንጀራ” የተሰኘ የመረጃ መፅሐፍ እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡…
Rate this item
(3 votes)
ብሩክ ታምሩ ፅፎ ያዘጋጀው እና ሻዶ ፊልም ፕሮዳክሽን ፕሮዲዩስ ያደረገው “ብርርርር…” ፊልም ነገ በአዲስ አበባ ባሉ የግል ሲኒማ ቤቶች እንዲሁም በሚቀጥለው ሳምንት ክልል ከተሞች እንደሚመረቅ አዘጋጆች ገለፁ፡፡ በ105 ደቂቃ፤ የአንድ ሠዐሊን ራዕይና ውጥረት በሚያሳይ አስቂኝ የፍቅር ፊልሙ ላይ ሃና ዮሐንስ፣…
Rate this item
(0 votes)
ሴቭ ዩር ጀነሬሽን ኢትዮጵያ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፎቶ አውደርእይ ትናንት በአሊያንስ ኢትዮፍራንስ የተከፈተ ሲሆን ይፋዊ መክፈቻውም ነገ ከጧቱ አራት ሰዓት በተመሣሣይ ስፍራ ይሆናል፡፡ ድርጅቶቹ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ አዲስ አበባ እና ትግራይ ክልሎች ከሚገኙ ወጣት ማዕከላት በመውሰድ ያሰለጠኗቸው ወጣቶች በሥልጠናው ሂደት…
Saturday, 28 July 2012 10:39

የባትማን መጨረሻው አልታወቀም

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ዘ ዳርክ ናይት ራይዝስ” ባለፈው ሳምንት በመላው ዓለም ለእይታ ከበቃ በኋላ የፊልሙ ዋና ገፀባህርይ ባትማን መጨረሻ አጠያያቂ ሆነ፡፡ ዲያሬክተሩ ክሪስቶፈር ኖላን ከ”ዘ ዳርክ ናይትስ” በኋላ የባትማን ፊልሞች ስራ በቃኝ ብሏል፡፡ ክሪስቶፈር ከ2008 ጀምሮ “ባትማን ቢጊን”ስ፤ “ዘ ዳርክ ናይት” እና ሰሞኑን…
Rate this item
(0 votes)
በእንግሊዛዊው ወጣት ተዋናይ ዳንኤል ራድክሊፍ ተተውኖ ከወራት በፊት ለእይታ የበቃው “ዘ ውመን ኢን ብላክ” የተሰኘው ፊልም አስፈሪነት በእንግሊዛውያን ላይ ቅሬታ መፍጠሩን ዴይሊ ቴሌግራፍ ዘገበ፡፡ በሆረር ፊልሙ ይዘት የተበሳጩ ከ120 በላይ እንግሊዛውያን ቤተሰቦች በብሪታኒያ የፊልም ደረጃዎች ምደባን ለሚሰራ ተቋም የቅሬታ ማመልከቻ…