ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ግዕዝን ጨምሮ ቅኔ፣የኔታ ቤትና ሌሎችንም የጥንት ትምህርቶች ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን ለማስተማር ያለመ አዲስ ት/ቤት ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ ት/ቤቱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር ከሚተዳደሩት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በሆነውና እስራኤል ኤምባሲ ጀርባ በሚገኘው አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ በ2…
Saturday, 30 October 2021 00:00

“ሞት ምቢ እና ሌሎችም”

Written by
Rate this item
(2 votes)
ለንባብ በቃበደራሲ ተዓምር ተ/ብርሃን የተሰናዳውና በተለያዩ ርዕስ ጉዳች የተፃፉ ልብወለድ ታሪኮችን የያዘ “ሞት ምቢና” ሌሎችም” የተሰኘ የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ የተለያዩ ማህበራዊ ህይወቶችንና የህይወት ገፆቻችን ላይ የምንተገብራቸው ጉዳዮች በየርዕስ ርዕሱ ተሰንደው ተካተውበታል፡፡ 20 ያህል አጫጭር ታሪኮችን ባካተተው…
Saturday, 30 October 2021 00:00

“ሁለት ገፆች”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
መፅሀፍ ዛሬ ይመረቃልበደራሲ አማን እንድሪስ ሽኩር የተሰናዳው “ሁለት ገፆች” መፅሀፍ ዛሬ ጥቅምት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ መሳለሚያ እሳት አደጋ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ሴፓቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ በእለቱም የመፅሀፍ ዳሰሳ፣ ከመፅሀፉ የተመረጡ ገፆች ንባብ፣ግጥምና ሌሎችም ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚቀርቡ…
Rate this item
(2 votes)
ዳጉ ኮሙኒኬሽን ከቅዱስ አማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ከጥቅምት 18 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀንን በኪነጥበብ ፌስቲቫል በኤግዚቢሽንና የአዕምሮ ጤና ላይ ባተኮረ ጉባኤ ሲያከብር ነው። በዚህ ፌስቲቫል አዕምሮ ጤና ላይ የሚያተኩሩና ለማህበረሰቡ ግንዛቤን የሚፈጥሩ የኪነጥበብ…
Rate this item
(2 votes)
በደራሲና ተርጓሚ ሰለሞን ዳኜ የተሰናዳውና በእውቁ አፍሪካዊ ፖለቲከኛና መሪ ቶማስ ሳንካራ ህይወትና ስራ ላይ የሚያጠነጥነው “ቶማስ ሳንካራ አጭር የፖለቲካ ህይወት ታሪክ” የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ።“በዙሪያዬ ያሉትን ሁሉ አንዱ የቤተሰባችንን አካል በታሪክ አጋጣሚ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት በመሆኑ የተነሳ የተለየ ጥቅም ለማግኘት እንዳያስ…
Rate this item
(1 Vote)
 በዳንስ ጥበብ ባለሙያው ሽፈራው ታሪኩ ቢረጋ የተዘጋጀው ‹‹ያልታደለው ጥበብ›› የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት ጀምሮ በብሄራዊ ቲያትር ይመረቃል፡፡ የምረቃ ስነስርዓቱ በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚከናወን ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ ‹ሃገሬ› እና ‹የህሊና ሙግት› የተሰኙ ሁለት የዳንስ ቅንብሮች ይገኙባቸዋል፡፡ የክብር…