ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 27 November 2021 14:48
“ፀሀዩ እንቁስላሴ ፀረ ፋሽስት አርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል
Written by Administrator
የደራሲ አማረ ተግባሩ (ዶ/ር) “ፀሐዩ ዕንቁ ስላሴ ፀረ ፋሽሽት እርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ህዳር 18 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጅግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ተገኝተው…
Read 11373 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ይካሄዳል በሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በየወሩ የሚካሄደው የኪነጥበብ መሰናዶ የዚህ ወር ዝግጅት “ታሪክ ምን ይለናል” በሚል ርዕስ ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በእለቱ ወግ፣ ዲስኩር፣ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን አብዛኛዎቹ ንግግሮች በአሀገሪቱ ወቅታዊ…
Read 11273 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለ“እናት አገር ጥሪ” የተጀመረው ዘመቻ 100 ኩንታል ሊሞላ ነው የደረሲ በረከት አንዳርጌ ስራ የሆነው “እናት ኢትዮጵያ ታሸንፋለች” የሚል መልዕክት ያለው ስእል ለጨረታ ቀረበ፡፡ ከጨረታው የሚገኘው ገንዘብ ጋዜጠኞቹ ስመኝ ግዛው፣አዜብ ታምሩ፣የምስራች አጥናፉ ሻለቃ የወይን ሀረግ በቀለና ሮዝ መስቲካ ለጀመሩት “የእናት አገር…
Read 21367 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሁለት ዓመት በፊት የተቋቋመው አፍሮ ፊገር የሞደሊንግና የኪነ-ጥበብ ት/ቤት በሞዴሊንግ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በመጪው ማክሰኞ ህዳር 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ፡00 ጀምሮ በማርዮት ኢንተርናሽናል አፓርትመንት ሆቴል ያስመርቃል፡፡ ት/ቤቱ ዘንድሮ ተማሪዎቹን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያስመርቅ ሲሆን የሞዴሊንግ ሙያ እንደሌሎች ሞያዎች…
Read 11338 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በእውቁ የምጣኔ ሀብት ባለሞያ በሀሮን ጋንታ የተጻፈውና በሀገራችን የኢኮኖሚ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ የሚያጠነጥነው “የኢኮኖሚ መዋዠቅና የስትራቴጂ አቅጣጫዎች በኢትዮጲያ “መጽሀፍ የፊታችን ሰኞ ህዳር 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል በድምቀት ይመረቃል፡፡ በእለቱ የመጽሀፍ ዳሰሳ ፣ልዩ ልዩ ንግግሮች፣ ሙዚቃ…
Read 20141 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ቪክቶር ኢ.ፍራንክል “Man‘s search for Meaning” በሚል ርዕስ የተፃፈውና በተርጓሚ ሀያሲና የስነ ፅሁፍ ባለሞያ ቴዎድሮስ አጥላው “ለምንን ፍለጋ” በሚል ርእስ ወደ አማርኛ የተመለሰው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ “የማጎሪያ ቤት ህይወት “፣”ሎጎቴራፒን በእጭሩ”እና አሳዛኝ ተስፈኝነት “የሚሉ ሶስት ዋና ዋና…
Read 10907 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና