ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የደራሲ አማረ ተግባሩ (ዶ/ር) “ፀሐዩ ዕንቁ ስላሴ ፀረ ፋሽሽት እርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ህዳር 18 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጅግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ተገኝተው…
Saturday, 27 November 2021 14:46

“ታሪክ ምን ይለናል”

Written by
Rate this item
(0 votes)
 የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ይካሄዳል በሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በየወሩ የሚካሄደው የኪነጥበብ መሰናዶ የዚህ ወር ዝግጅት “ታሪክ ምን ይለናል” በሚል ርዕስ ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በእለቱ ወግ፣ ዲስኩር፣ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን አብዛኛዎቹ ንግግሮች በአሀገሪቱ ወቅታዊ…
Rate this item
(1 Vote)
ለ“እናት አገር ጥሪ” የተጀመረው ዘመቻ 100 ኩንታል ሊሞላ ነው የደረሲ በረከት አንዳርጌ ስራ የሆነው “እናት ኢትዮጵያ ታሸንፋለች” የሚል መልዕክት ያለው ስእል ለጨረታ ቀረበ፡፡ ከጨረታው የሚገኘው ገንዘብ ጋዜጠኞቹ ስመኝ ግዛው፣አዜብ ታምሩ፣የምስራች አጥናፉ ሻለቃ የወይን ሀረግ በቀለና ሮዝ መስቲካ ለጀመሩት “የእናት አገር…
Rate this item
(0 votes)
ከሁለት ዓመት በፊት የተቋቋመው አፍሮ ፊገር የሞደሊንግና የኪነ-ጥበብ ት/ቤት በሞዴሊንግ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በመጪው ማክሰኞ ህዳር 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ፡00 ጀምሮ በማርዮት ኢንተርናሽናል አፓርትመንት ሆቴል ያስመርቃል፡፡ ት/ቤቱ ዘንድሮ ተማሪዎቹን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያስመርቅ ሲሆን የሞዴሊንግ ሙያ እንደሌሎች ሞያዎች…
Rate this item
(0 votes)
በእውቁ የምጣኔ ሀብት ባለሞያ በሀሮን ጋንታ የተጻፈውና በሀገራችን የኢኮኖሚ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ የሚያጠነጥነው “የኢኮኖሚ መዋዠቅና የስትራቴጂ አቅጣጫዎች በኢትዮጲያ “መጽሀፍ የፊታችን ሰኞ ህዳር 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል በድምቀት ይመረቃል፡፡ በእለቱ የመጽሀፍ ዳሰሳ ፣ልዩ ልዩ ንግግሮች፣ ሙዚቃ…
Rate this item
(2 votes)
በደራሲ ቪክቶር ኢ.ፍራንክል “Man‘s search for Meaning” በሚል ርዕስ የተፃፈውና በተርጓሚ ሀያሲና የስነ ፅሁፍ ባለሞያ ቴዎድሮስ አጥላው “ለምንን ፍለጋ” በሚል ርእስ ወደ አማርኛ የተመለሰው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ “የማጎሪያ ቤት ህይወት “፣”ሎጎቴራፒን በእጭሩ”እና አሳዛኝ ተስፈኝነት “የሚሉ ሶስት ዋና ዋና…