ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ደራሲ ትዕግስት ሙሉጌታ የራሷን ታሪክ ያሰፈረችበት “ዛሬም አለሁ” ግለ-ታሪክ መጽሐፍ ዛሬ ታህሳስ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በላፍቶ ሞል አርት ጋለሪ ይመረቃል። ባለታሪኳ ፀሐፊ ትዕግስት ሙሉጌታ እጅግ የሚገርሙ የሚያስደነግጡና ሌሎቻችን ለመግለጽ የማንደፍራቸውን አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረዶች ሌላው ይማርበት…
Rate this item
(0 votes)
የሕግ ባለሙያና ደራሲ ዳግማዊ አሰፋ ያዘጋጃቸው “አዲስ ህይወት” እና “ከማዕዘኑ ወዲህ የተሰኙ ሁለት መጽሐፍት ዛሬ ታህሳስ 16 ቀን 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ይመረቃል። ወጣቱ የህግ ባለሙያ ዳግማዊ አሰፋ በሀዋሳ ከተማ ከጓደኛው የሕግ ባለሙያ ዳንኤል ጋር የጥብቅና…
Rate this item
(0 votes)
አቡነ ዜና ማርቆስ የህፃናትና አረጋውያን መርጃ በህይወት ክህሎትና በንግድ ስራ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 83 ሴቶች ባለፈው ቅዳሜ በላፍቶ ሞል አስመረቀ። በ2002 ዓ.ም በአንዲት ሴት የተመሰረተውና ባለፉት ዓመታት በተለያዩ ችግሮች ወድቀው ተስፋ በመቁረጥ ውስጥ የነበሩ ሴቶችን ልጆቻቸውንና አረጋውያንን ከየወደቁበት እያነሳ አስፈላጊውን እንክብካቤና…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ለረዥም ዓመታት የተለያዩ መጣጥፎችን በተለይም ሥነጽሁፋዊ ሂሶችን በማቅረብ የሚታወቀው ገጣሚና ደራሲ ደረጀ በላይነህ፤ #ታላላቆቹ; የተሰኘ የልጆች አነቃቂ መጽሐፍ ለገበያ አቅርቧል፡፡ መጽሐፉ አሥር የአገራችንና የዓለም ታላላቅ ሰዎችን ታሪክ የያዘ ሲሆን ባለታሪኮቹ በሳይንስ÷በኪነ ጥበብ÷ በበጎ አድራጎትና በነፃነት ታጋይነት…
Rate this item
(2 votes)
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን በየወሩ የሚካሄደው የኪነ ጥበብ ምሽት የዚህ ወር መሰናዶ “ከፈተና የተገኘ ትምህርት ከፅናት የተወለደ ተስፋ” በሚል ርዕስ ሰኞ ታህሳስ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ ይካሄዳል። በዕለቱም ወግ፣ዲስኩር፣ግጥምና ሙዚቃ…
Rate this item
(3 votes)
የገጣሚ ታገል ሰይፉ “የልቤ ክረምቱ ቅፅ 1” የተሰኘ አዲስ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሐፉ የገጣሚውን የመጀመሪያ “ፍቅር” የተሰኘውን የግጥም መፅሐፍ የተፃፈበትን 30ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ፍቅር”፣ “ቀፎውን አትንኩት”፣ “በሚመጣው ሰንበት” ከተሠኙ ቀደምት መፅሐፎቹ የተወጣጡና በመፅሐፉ ያልታተሙ ስሶስት ግጥሞችን…