ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሠዓሊ ዳንኤል ታዬ ሥዕሎች ዛሬ እንደሚሸጡ የአርቲስቱ ስቱዲዮ አስታወቀ። ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ለ6 ሰዓታት ብቻ የሚዘልቀው ሽያጭ፤አርቲስቱ ያሳለፈውን የጥበብ ጉዞ የሚያስቃኝበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ስዕሎቹ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው የዳንኤል ታዬ ስቱዲዮ በቀላል ዋጋ መቸብቸባቸው የጥበቡን ዋጋ ያሳንሰዋል ሲሉ…
Read 1819 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የግጥም መድበል ለንባብ በቃበገጣሚ ሄኖክ ሥጦታው የተፃፉ ግጥሞች የተሰባሰቡበት “ሀ-ሞት” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ 78 ገፆች ያሉት መጽሐፉ፤ ለሀገር ውስጥ በ25 ብር ለውጭ ሀገራት ደግሞ በ15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ ሄኖክ ከአሁን ቀደም “ነቁጥ” የሚል የግጥም መጽሐፍ ማሳተሙ ይታወሳል፡፡
Read 1698 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፣ የሰሜን ሸዋ ዞን፡ የቱሪዝም መስሕቦች ማጣቀሻ ዳይሬክተሪ አሳተመ፡፡ ከሐገሬ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ጋር በመተባበር ዞኑ ያሳተመው ዳይሬክተሪ፤ የአካባቢውን ተፈጥሯዊና ታሪካዊ መስሕቦች ዝርዝር የሚያካትት ነው፡፡ በአማርኛ ብቻ የተዘጋጀው ዳይሬክተሪው፤ የእንግሊዝኛና ፈረንሳይኛ ቅጂ በቅርቡ እንደሚዘጋጅለት ለማወቅ ተችሏል፡፡ ዞኑ ከያዛቸው…
Read 1509 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኮሜዲያን አስረስ በቀለ የሕፃናት መጽሐፍ ተመረቀ “በፍቅር ላይ ሾተላይ” እና “የተወጋ ልብ” የተሰኙ ሁለት መጻሕፍት ነገ ከጧቱ 2፡30 በብሔራዊ ትያትር እንደሚመረቁ ዳኒ ሮጐ የማስታወቂያና ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በደራሲ ትክክል ገና የተፃፉት ሁለት የረዥም ልቦለድ መጻሕፍት በ2004 እና በ2005 የታተሙ ናቸው።…
Read 3818 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲና ዳይሬክተር ሱራፌል ኪዳኔ “ፍቅሬን ያያችሁ” ፊልም የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በብሔራዊ ትያትር እንደሚመረቅ ወርቅ ሚዲያ ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ ለመሥራት አንድ ዓመት በፈጀው ፊልም መሐመድ ሚፍታ፣ ሩት አርአያ፣ እንግዳሰው ሀብቴና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
Read 1181 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 October 2013 12:46
“የተወጠረ ገመድ” የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ይከፈታል “የኢትዮጵያ ባሕላዊ ሥዕል ኤግዚብሽን ተከፈተ
Written by መልካሙ ተክሌ
በሠዓሊ ኤልያስ ሥሜ የተዘጋጁ የሥዕል ሥራዎች የሚቀርቡበት “የተወጠረ ገመድ” የሥዕል ዐውደርእይ ዛሬ በብሪቲሽ ካውንስል የሚከፈት ሲሆን አውደርዕዩ በጎተ ኢንስቲቲዩት፣ በአሊያንስ ኢትዮፍራንሴና በጣሊያን የባሕል ተቋም እንደሚቀርብም ታውቋል። የስዕል አውደርዕዩ በመስከረም አሰግድ ኩሬተርነት የሚቀርብ ነው፡፡ ሰዓሊ ኤልያስ ሥሜ ካሁን ቀደም በግሉ ዘጠኝ…
Read 787 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና