ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ዮናስ አብርሃም የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን ያካተተው “ሦስተኛው ዓይን” የተሰኘ መድበልና የዚሁ ጋዜጠኛ “ከዘጋቢው ጀርባ” የሚል ተጨማሪ መጽሐፍ ትናንት ምሽት በአክሱም ሆቴል ተመረቁ፡፡ ዮናስ አብርሃም በሬዲዮ ፋና በሚያቀርበው “ልብ ለልብ” የተሰኘ ዝግጅትና “ትንንሽ ፀሐዮች” ድራማ እንዲሁም በኤፍኤም አዲስ 97.1…
Read 1705 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአሁኑ ሰዓት ኑሮዋን በዱባይ ባደረገችው ሮዛ ይድነቃቸው የተዘጋጀው “ሮዛ” የተሰኘ መፅሃፍ ታትሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ አዘጋጇ ቀደም ሲል ባሳለፈችው የቡና ቤት ህይወት ውስጥ የከተበቻቸውን የዕለት ማስታወሻዎች አሰባስባ ነው መፅሃፉን ያሳተመችው፡፡ 223 ገፆች እና 29 ታሪኮችን ያካተተው ይሄው መፅሃፍ፤ በሊትማን መጽሀፍት…
Read 1395 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የተለያዩ ኢትዮጵያውያን ሰዓሊዎች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት የስዕል አውደርዕይ ነገ ከጠዋቱ በ4 ሰዓት በፓሽን በርገር ይከፈታል፡፡ ሬንቦ ጋለሪ ባዘጋጀው በዚሁ የስዕል አውደርዕይ ላይ የአካል ጉዳተኝነት ግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም እንደሚኖር ለማወቅ ተችሏል፡፡ አውደርዕዩ እስከ ማክሰኞ ድረስ ለሶስት ቀናት ለተመልካች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
Read 1192 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው ሳምንት “ንግሥ” በሚል ርዕስ የተከፈተው የመዝገቡ ተሰማ የስዕል ኤግዚቢሽን ከበርካታ ተመልካቾች እና ሰዓሊያን አድናቆትንና ምስጋናን ያተረፈ ሲሆን፣ በሚቀጥለው አርብ ውይይት ይካሄድበታል ተብሏል፡፡ በ“ሮማንቲክ ሪያሊዝም” ዘይቤ ትላልቅ ስዕሎችን በመስራት የሚታወቀው መዝገቡ ተሰማ፣ 5 ሜትር በ2 ሜትር ስፋት ያለው “ንግሥ” የተሰኘ…
Read 1455 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአስረስ አሰፋ ተፅፎ በድንቅስራው ደረጄ እና ያሬድ መንግስቴ የተዘጋጀው “የእኔ እውነት” የተሰኘ ትያትር ከህዳር 14 ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለተመልካች እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ ትያትሩ ከአንድ አመት በላይ ተደክሞበታል ያሉት አዘጋጆቹ፤ ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 10 ሰዓት እንደሚታይም አስታውቀዋል፡፡ የትያትሩ ደራሲና ፕሮዱዩሰር አለም ሲኒማን…
Read 2376 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእንግሊዛዊው ፀሐፌ ተውኔት ዊሊያም ሼክስፒር ድንቅ የተውኔት ስራ የሆነው “ኦቴሎ” በትግርኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በመፅሃፍ ወጣ፡፡ ተውኔቱን ወደ ትግርኛ ለመመለስ አንድ ዓመት እንደፈጀበት ያስታወሰው አንጋፋው ደራሲና መምህር ኃይለመለኮት መዋዕል፤ ለዚህ ሥራው ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን የተረጎመውንና በርካታ የተውኔቱን የእንግሊዝኛ ቅጂዎች እንደተጠቀመ ገልጿል፡፡…
Read 1963 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና