ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(17 votes)
“The Five Love Languages” በሚል በጋሪ ቻፕማን የተፃፈው መፅሀፍ “አምስቱ የፍቅር ቋንቋዎች” በሚል በቢኒያም አለማየሁ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ሰሞኑን ለአንባቢያን ቀረበ፡፡ በ172 ገፆች የተቀነበበውና በ14 ምዕራፎች የተከፋፈለው መፅሀፉ፣ የመቀበልና የማድነቅ አባባሎች፣ የፍቅርና ስጦታ፣ ፍቅረኛን ማገልገል፣ ጥሩ የፍቅር ጊዜ እና አካላዊ…
Rate this item
(41 votes)
“The Magic of thinking big” በሚል በዶክተር ዴቪድ ሺዋርትዝ የተፃፈው መፅሀፍ በጋዜጠኛ ሱራፌል ግርማ “በትልቁ የማሰብ ሀይል” በሚል ተተርጉሞ በያዝነው ሳምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ 176 ገፆች ያሉት መፅሀፉ፣ እንዴት ከፍ አድርጐ ማሰብ እንደሚቻል፣ ታላቅ አስተሳሰብ በማንኛውም መንገድ አዋጭ ስለመሆኑ፣ ሰዎች ስኬታማ…
Rate this item
(0 votes)
“የሸገር ወጐች” ለአምስተኛ ጊዜ ታተመየገጣሚ ታየች ወልደማርያምን የግጥም ስብስቦች የያዘው “ልትፋው ብዕሬን” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ የቀረበ ሲሆን ነገ ከጠዋቱ 3 ሰዓት በሐገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል ተብሏል፡፡ በ108 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ በ30 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ በሌላ በኩል በጋዜጠኛ…
Rate this item
(0 votes)
በግርማ ባልቻ ተፅፎ የተዘጋጀውና “ናይልና ግብፅ ኢኮኖሚያዊ ይዞታ፤ ከትላንት እስከ ዛሬ” የተሰኘው መፅሀፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ በ138 ገፆች የተዘጋጀው መፅሀፉ፤ በናይልና በግብፅ አጠቃላይ ውዝግቦችና አሁን ግብፅና ኢትዮጵያ በወንዙ ዙሪያ ስላላቸው ግንኙነቶች እንዲሁም የአባይንና የግብፅን ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ተያያዥ ጉዳዮችን…
Rate this item
(0 votes)
በሰዓሊ ስዩም አያሌው የተሳሉ 27 ስዕሎች የተካተቱበትና “ጥልቅ ስሜትና እውነታ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የስዕል ኤግዚቢሽን፤ ባለፈው ሳምንት በጋለሪ ቶሞካ የተከፈተ ሲሆን ለአንድ ወር ተኩል ለተመልካች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ የስዕል ኤግዚቢሽኑ፤ በዋናነት በዝቅተኛው የህብረተሰቡ እውነታዎች ላይ እንደሚያተኩር የጠቆሙት ሰዓሊው፤ በተለይም…
Rate this item
(4 votes)
በግርማ ባልቻ ተፅፎ የተዘጋጀውና “ናይልና ግብፅ ኢኮኖሚያዊ ይዞታ፤ ከትላንት እስከ ዛሬ” የተሰኘው መፅሀፍ ሰሞኑን አንባቢዎች እጅ ደርሷል፡፡ በ138 ገፆች የተዘጋጀው መፅሀፉ፤ በናይልና በግብፅ አጠቃላይ ውዝግቦችና አሁን ግብፅና ኢትዮጵያ በወንዙ ዙሪያ ስላላቸው ግንኙነቶች እንዲሁም የአባይንና የግብፅን ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ተያያዥ ጉዳዮችን…