ኪነ-ጥበባዊ ዜና
34ኛው ግጥም በጃዝ የፊታችን ረቡዕ ከ11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል እንደሚቀርብ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡ ገጣሚ ነቢይ መኮንን፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙ፣ አርቲስት ግሩም ዘነበ፣ ገጣሚ በረከት በላይነህና ሌሎችም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡ የመግቢያ ዋጋ በነፍስ ወከፍ 50 ብር ነው፡፡
Read 1533 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የመፅሃፉ ርዕስ - የግንኙነት ጥበብ ሥነ-ልቦናዊ ገፅታ ደራሲ - አለማየሁ ፀሃዬ የምረቃ ሥፍራ - የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃህፍት ኤጀንሲ ሰዓት - ጠዋት 3፡30 * * *የመፅሃፉ ርዕስ - አቤቶ ኢያሱ፤ አነሳስና አወዳደቅ ደራሲ - አጥናፍሰገድ ይልማ የምረቃ ሥፍራ - ጣይቱ ሆቴል…
Read 2392 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 03 May 2014 13:23
በአስናቀች ወርቁ ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥነው ‘አስኒ’ ዘጋቢ ፊልም ለእይታ በቃ
Written by Administrator
በታዋቂዋ የክራር ተጫዋችና ድምጻዊት በአስናቀች ወርቁ የህይወት ታሪክ ዙሪያ የሚያጠነጥነውና ‘አስኒ’ የሚል ርዕስ ያለው ዘጋቢ ፊልም፣ ከትናንት በስቲያ በኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ-አሜሪካ ጉዳዮች የሲኒማ ጥናቶችና የአፍሪካ ጥናቶች ፕሮግራም ኢንስቲቲዩት ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ በቃ፡፡ነዋሪነቷ በአሜሪካ በሆነው ራሄል ሳሙኤል ዳይሬክተርነት የተዘጋጀውና ሰርቶ ለማጠናቀቅ…
Read 2487 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአድዋ ድልን 118ኛ ዓመት ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ “ዝክረ አድዋ” የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል የፊታችን ሰኞ ከ11፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር እንደሚካሄድ “ኬር ኢቨንትስ እና ኮሙዩኒኬሽን” አስታወቀ፡፡ ፌስቲቫሉ ለሶስተኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን የዘንድሮው የአድዋ ድል 118ኛ ዓመትና የሚያዚያ 27 የአርበኞች ድል 74ኛ ዓመት…
Read 1594 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሚኒልክና አድዋ” በተሰኘው የሬይሞንድ ጆናስ መጽሐፍ ላይ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ገለፀ፡፡ ውይይቱ ነገ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተ መፅሐፍትና ቤተ - መዛግብት ኤጀንሲ የስብሰባ አዳራሽ እንደሚካሄድም ታውቋል፡፡ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የታሪክ ምሁር የሆኑት አቶ ብርሃኑ ደቦጭ…
Read 2145 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የስነ ጥበብ ስራዎችን ለህብረተሰቡ በማቅረብ አማራጭ መድረክ የመፍጠርና ለጥበብ አፍቃሪያን በተለያዩ አጋጣሚዎችና ስፍራዎች የስነ ጥበብ ስራዎችን የመመልከት፣ የማድነቅና ቁምነገር የመቅሰም ዕድል የመፍጠር አላማ ይዞ የተቋቋመው ጉራማይሌ የስነ ጥበብ ማዕከል፣ ትናንት ምሽት ተመርቆ ተከፈተ፡፡የማዕከሉ መስራችና ዳይሬክተር አቶ ሚፍታ ዘለቀ እንደተናገሩት፤ ጉራማይሌ…
Read 2134 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና