ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የገጣሚ ኤፍሬም ስዩም ውርስ ትርጉም በሆነው “ተዋናይ” የተሰኘ የቅኔ መፅሃፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና የስነፅሁፍ መምህር አቶ ይኩኖ አምላክ መዝገቡ፤ ለውይይቱ…
Read 1530 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ቤት የሁለተኛ አመት የቀን ተማሪዎች፤ የአርሲ ባህል በሆነው የ “ስንቂ” ትውፊት ላይ ጥልቅ ምርምርና ጥናት በማድረግ፣ ባህሉን ወደ ድራማ ቀይረው ለእይታ ሊያበቁት እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ይኸው ትውፊታዊ ድራማ ዛሬ ከምሽቱ 12 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
Read 1109 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 14 June 2014 12:23
የአዲስ አበባን የድሮ ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎች ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተበረከተ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የሩሲያ የሳይንስና የባህል ማዕከል ከጀርመን የባህል ተቋም ጋር በመተባበር፣ ከመቶ አመት በፊት የተነሱ የአዲስ አበባ ፎቶግራፎችን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም በስጦታ አበረከተ፡፡ ፎቶግራፎቹ ከመቶ አመት በፊት ለህክምና አገልግሎት ወደ ኢትዮጵያ በመጡ ሩሲያዊ ሀኪም እንደተነሱ የተገለፀ ሲሆን የዚያን…
Read 1404 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአብዱል ፈታህ አብደላህ አዘጋጅነት በኮንሶ የባህል ህግ ላይ ጥናት ተደርጐበት የተዘጋጀው “ሤራ አታ ኾንሶ” የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ ትኩረት ያደረገው በኮንሶ የባህል ህግ ስርዓት ላይ ሲሆን በጥናቱ ውስጥ የኮንሶ የአገር ሽማግሌዎችና የአካባቢው ተወላጅ ምሁራን ተሳትፈውበታል፡፡ በ197 ገፆች የተዘጋጀው መጽሐፉ፤…
Read 1343 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መቀመጫውን አሜሪካ ሂዩስተንና ኢትዮጵያ በማድረግ በቴአትር ዘርፍ የሚንቀሳቀሰው ዮሐንስ ቴአትር ፕሮዳክሽን፤ “ደላሎቹ” የተሰኘውን ቴአትር በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ ለእይታ ያበቃል፡፡ የምርቃት ስነስርዓቱ በዕለቱ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት በሀዋላ ሴንትራል ሆቴል እንደሚካሄድም ድርጅቱ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በኤርሚያስ ጌታቸው ተደርሶ፣ በህይወት አራጌ በተዘጋጀው በዚህ…
Read 1199 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዶ/ር መልካሙ ታደሰ የተዘጋጀው “የጐጆ ድርጅት” (Home business) የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ከቀኑ በ8 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ይመረቃል፡፡ መጽሐፉ በዋናነት ዜጐች እውቀታቸውን፣ ችሎታቸውን እንዲሁም ትርፍ ጊዜያቸውን በመጠቀም ከመኖሪያ ቤታቸው ተጨማሪ ገቢ በማግኘት፣ ራሳቸውንና አገራቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉበትን መንገድ ያመላክታል…
Read 1158 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና