ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱን የደፈነው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት 10ኛ ዙሩን ሽልማት ለማካሄድ ከየካቲት 4 ቀን ጀምሮ የእጩዎችን ጥቆማ መቀበል መጀመሩን አስታወቀ። የሽልማት ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው ለዘንድሮው ሽልማት እንደተለመደው በ10ሩ ዘርፎች ማለትም በመምህርነት፣ በሳይንስ፣ በኪነጥበብ፣…
Read 20025 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 07 February 2022 00:00
“ያለፍኩትን ስቃኝ ከሀረርጌ ማልዶ እስከ ባህር ማዶ” መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ
Written by Administrator
እድሜያቸው ወደ 80 ዓመት የተጠጋውና ሀገራቸውን በተለያዩ ሃላፊነቶች ያገለገሉት ደራሲ ፍሰሀ ተከስተ ያሰናዱት “ያለፍኩትን ስቃኝ ከሀረርጌ ማልዶ እስከ ባህር ማዶ” መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ። ደራሲው ከልጅነት አስተዳደጋቸው፣ እስከ ትምህርት ዝግጅታቸው፣ ሀገራቸውን በተለያዩ ሃፊነቶች ባገለገሉበት ጊዜ ስለገጠማቸው ውጣ ውረድ፣ ስለመምህርነትና ሌሎች…
Read 28049 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 February 2022 12:07
“ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የውይይትና የመታሰቢያ መርሃ ግብር ዛሬ ይካሄዳል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ህሩይ ወ/ስላሴ የስነ-ጥበባት ማዕከል ያሰናዳው “ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የተሰኘው ውይይትና የመታሰቢያ ልዩ መርሃ ግብር ዛሬ ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ከጳውሎስ ሆስፒታል አለፍ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አካባቢ በሚገኘው…
Read 11396 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢህዲሪ) ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩት ሌ/ጀነራል አዲስ ተድላ አየለ “በገጠመኝ የታጀበ የህይወት ጉዞ” መፅሀፍ ዛሬ ሳምንት ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም አምስት ኪሎ በሚገኘው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ይመረቃል፡፡ በዕለቱ በጽሐፉ ላይ ዳሰሳ…
Read 3556 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን የተዘጋጀው “ሀገር ምን ትሻለች 4” የኪነጥበብ ምሽት የፊታችን ሰኞ ጥር 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በዚህ ምሽት ዲስኩር፣ ወግ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን፣ የተከበሩ ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት፣ አበባው አያሌው…
Read 10654 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሙያው ሲቪል መሃንዲስ በሆነውና ነፍሱ ለስነ-ጽሁፍ በምታደላው ደራሲ ሀናንያ መሃመድ (ካ) የተዘጋጀው “ሳንወድ እንገንጠል” የተሰኘ አዲስ የወግ ስብስብ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በዋናነት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ የሆኑ ተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታዎች በወግ መልክ የቀረቡበት ስለመሆኑ ደራሲ ሃናንያ መሃመድ (ካ) ገልጿል። በዚህ…
Read 1819 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና