ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 February 2022 12:07
“ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የውይይትና የመታሰቢያ መርሃ ግብር ዛሬ ይካሄዳል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ህሩይ ወ/ስላሴ የስነ-ጥበባት ማዕከል ያሰናዳው “ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የተሰኘው ውይይትና የመታሰቢያ ልዩ መርሃ ግብር ዛሬ ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ከጳውሎስ ሆስፒታል አለፍ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አካባቢ በሚገኘው…
Read 11387 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢህዲሪ) ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩት ሌ/ጀነራል አዲስ ተድላ አየለ “በገጠመኝ የታጀበ የህይወት ጉዞ” መፅሀፍ ዛሬ ሳምንት ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም አምስት ኪሎ በሚገኘው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ይመረቃል፡፡ በዕለቱ በጽሐፉ ላይ ዳሰሳ…
Read 3545 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን የተዘጋጀው “ሀገር ምን ትሻለች 4” የኪነጥበብ ምሽት የፊታችን ሰኞ ጥር 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በዚህ ምሽት ዲስኩር፣ ወግ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን፣ የተከበሩ ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት፣ አበባው አያሌው…
Read 10647 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሙያው ሲቪል መሃንዲስ በሆነውና ነፍሱ ለስነ-ጽሁፍ በምታደላው ደራሲ ሀናንያ መሃመድ (ካ) የተዘጋጀው “ሳንወድ እንገንጠል” የተሰኘ አዲስ የወግ ስብስብ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በዋናነት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ የሆኑ ተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታዎች በወግ መልክ የቀረቡበት ስለመሆኑ ደራሲ ሃናንያ መሃመድ (ካ) ገልጿል። በዚህ…
Read 1810 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰአሊ አለባቸው ካሳ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” (Travel with Enok 2) በሚል ርእስ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የጠልሰም ስራዎች አውደ ርዕይ ዛሬ እንደሚከፈት ታወቀ፡፡ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” 2 በሃያት መኖርያ ቤቶች ዞን 5 መንገድ ቁጥር 12 በሚገኘው የስነጥበብ ማእከል ከጥር 29 እስከ…
Read 1046 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዛጎል የመፅሀፍት ባንክና በዋልያ መፅሀፍት ትብብር ዛሬ ከቀኑ 10፡00 እስከ 12፡00 በ“ክብር” መፅሐፍ ላይ ውይይት ይካሄዳል፡፡ አራት ኪሎ ኢክላስ ህንፃ ላይ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግበር ላይ የደራሲ ቃልኪዳን ሀይሉ አራተኛ ሥራ የሆነው “ክብር” መፅፍ የተመረጠ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ ደራሲው…
Read 2583 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና