ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአገር ታሪክ፣ባህልና ቅርስ ጠብቆ ለትውልድ በማስተላለፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱና አርአያ የሆነ ተግባር ላከናወኑ ግለሰቦች ከትላንት በስቲያ የአርአያ ሰው ሽልማት ተበረከተ፡፡ በ“ዝክረ ሊቃውንት የሥዕልና የቅርፃ ቅርፅ ፕሮሞሽን” በተዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም፤ ጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር፤ የቱሪዝሙ አባት አቶ ሀብተስላሴ ታፈሰ፣ የፊደሉ…
Read 1223 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 52ኛውን ወርሃዊ የጥበብ ዝግጅቱን ነገ በሻሸመኔ ከተማ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ተረኛ እንግዳ የሆነው አንጋፋው ድምፃዊ ፀሐዬ ዮሐንስ ተገኝቶ የህይወት ልምዱንና ተመክሮውን ለወጣት የጥበብ ታዳሚዎች እንደሚያካፍል ታውቋል፡፡ በጥበብ ዝግጅቱ፣ የተለያዩ ግጥሞችና መነባንቦች እንደሚቀርቡ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፡፡
Read 799 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የማያልፉት የለም” በሚል መጠሪያ የሚታወቀው የኪነ-ጥበብ ማህበር፣ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የፊልም ፌስቲቫል ማዘጋጀቱን የፌስቲቫሉ ዳይሬክተር ወጣት ሚኪያስ ፀደቀ ገለፀ፡፡ ፌስቲቫሉ ከየካቲት 10 እስከ 15 የሚቆይ ሲሆን 10 የተመረጡ የአማርኛ ፊልሞች ለተማሪዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ ፊልሞቹ፤ “ግማሽ ሰው”፣ “ዝነኛው”፣ “ባላገሩ”፣ “አልማዜ”፣ “የጎደለኝ”፣…
Read 1079 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በከተማ አድማሱ የተፃፈውና በሥነ - አዕምሮ ጤና ላይ የሚያተኩረው “ስነ-አዕምሮ” የተሰኘ መፅሐፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ ለበጎ ስሜትና ለጤናማ አዕምሮ ባለቤትነት እንደ መመሪያ ያገለግላል የተባለው መፅሀፉ፤ የጭንቀትና የድብርትን እንቆቅልሽ የሚፈታና የአዕምሮ ጤና እውቀትን የሚያጎናጽፍ በመሆኑ ሁሉም ሊያነበው እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡ በአምስት…
Read 2833 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚ በቀለ ፍቃዱ (ነሁቸር) የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን የያዘ “ፍንጃል ወግ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ገበያ ላይ ውሏል፡፡ መድበሉ ከመቶ በላይ ግጥሞችን ያካተተ ሲሆን ግጥሞቹ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንዲሁም በፍቅር ዙሪያ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ130 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤በ19 ብር ከ50 ሳንቲም ለገበያ…
Read 2831 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ወላጆቻቸውን በኤችአይቪ ኤድስ ባጡ ህፃናት የተዘጋጁ የጥበብ ውጤቶች የሚታዩበት “ተስፋ ኪነጥበብና ሙዚቃ ጋር” የተሰኘ የኪነ ጥበብ ኤግዚቢሽን ነገ በ ‹አለ› ዲዛይንና የስነ ጥበብ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ይከፈታል፡፡ የእስራኤል ኤምባሲ ከእስራኤሉ ሃዳስ ዩኒቨርሲቲ ኤንግልሃርድ፣ ከነፃ የጥበብ መንደር የአርቲስቶች ቡድንና ከአርቲስት ፎር…
Read 1235 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና