ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
“ድቡሻ” የተሰኘና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የኪነጥበብ ምሽት በዛሬው ዕለት ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በወላይታ ሶዶ ከተማ በያዕቆብ ኢንተርናሽናል ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዚህ የኪነ ጥበብ ምሽት ግጥም፣ ዲስኩር፣ ግጥም በውዝዋዜ፣ ጌሬርሳ ሙዚቃ በጉንጉን ባህላዊ ባንድና ሌሎች ዝግጅቶች እንደሚቀርቡም ታውቋል፡፡ በምሽቱ ገጣሚ ኤሊያስ ሽታሁን፣…
Rate this item
(0 votes)
“ንጉስ ሃሳብ” የተሰኘው የጋዜጠኛና ገጣሚ የምስራች አጥናፉ የግጥም መድበል፣ ዛሬ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሃገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በጋዜጠኛዋ የግጥም መድበል ምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ከጣሊያን ኤምባሲ የ30 ዓመታት ቆይታ በኋላ የተለቀቁት ሌ/ጄኔራል አዲስ…
Rate this item
(3 votes)
 “የባየሽ ማስታወሻ ስድስት ወራት በአማፂያኑ ወረራ ወሎ፣ራያቆቦ” የተሰኘው የባዩዋ ሲሳይ የግል ማስታወሻ መፅሐፍ ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡መፅሐፉ ራያ ቆቦ እና የወሎ አካባቢዎች በህወኃት ሃይሎች ወረራ ስር በነበሩት ወቅት ጻሃፊዋ በየቀኑ በማስታወሻ ደብተራቸው እየመዘገቡ ያሰፈሩትን የየእለት ማስታወሻዎች ያካተተ መሆኑ ታውቋል፡፡የመፅሐፉ ደራሲ በጦርነት ሴት…
Rate this item
(0 votes)
በደራሲ ታምራት ወርቁ የተሰናዳው “የግዮን ልጆች” የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን ባህል፣ ትውፊት፣ በሀገረሰባዊ ቅርሶችና የተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዙሪያ የሚያተኩር ሲሆን በርካታ የሀገራችን ሀብቶች ለትውልድ በመከሰት ትልቅ ሚና ያለው ስለመሆኑ እውቅ ፣ምሁራን በመፅሐፉ ጀርባ ላይ ባሰፈሩት ማስታወሻ ገልጸዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በሀጋሪ ኤልሪች “Ethiopia And The Challenge Of Independence” በሚል በእንግሊዘኛ የተጻፈው መፅሐፍ በዳንኤል ሙለታ “የኢትዮጵያ ታሪክ የሃያላኑ ጣልቃ ገብነትና የሠሜኑ ጥያቄ” በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ ተመልሶ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ አርትኦቱ “በሙሉቀን ታሪኩ የተሰራለት ይሄው መፅሐፍ ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም ከተጋረጡባት ተግዳሮቶች…
Saturday, 21 May 2022 12:51

የተጠላው እንዳልተጠላ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ምዕራፍ ስምንት ጥርሱ ያለቀው አዛውንት ፊቱን መምህሩ ፊት ላይ ደቅኖ እንዲህ አለ፡-#ወንጀለኛውና ትንሹ ሰይጣን፤ባንዲራችን ከንቱ፤ሀገራችን ባዶ፤ዜግነታችን ቆሻሻ፤ ድንበራችን ገሃነም፤ሉአላዊነታችን ስድብ እንደሆነ አልክ፡፡እንደምን ድንቅ ተናግረሃል፤ግንኮ ኢትዮጵያ ለኛ ደግ እንደሆነች ሁሉላንተም ቸር ነበረች፡፡ስለምን ከዳሀት?;መምህሩ ሲደበደብ የላላ ደበሎውን አጠባብቆ በትንሽ ፋታ ህመሙን ካስታገሰ…