ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መግቢያው በነፃ!"አቦ ሰም" ተውኔት በነፃ ለታደሚያን ይቀርባል! የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአምስተኛ ዓመት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች "አቦ ሰም" በሚል ርዕስ ተውኔት አዘጋጅተዋል። የተውኔቱ ደራሲና አዘጋጅ መቅደላዊት አሰፋ ስትሆን ይህም ተውኔት ሰኞ ሚያዚያ 7 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ ስድስት ኪሎ በሚገኘው…
Read 1288 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባልተለመደ መልኩ በምስጢር ተይዞ የቆየው የአንጋፋው ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ 17ኛ መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ በ10 ሰዓት ይመረቃል።የመፅሀፉ ርዕስም ሆነ ርዕሰ ጉዳይ በዛሬው ዕለት በዋልያ መፃህፍት ሲመረቅ ይፋ እንደሚሆን ነው የታወቀው።በ17ኛው አዲስ መፅሐፉ ዙሪያ አዲስ አድማስ ጥያቄ ያቀረበለት ደራሲው፤ ሁሉም ነገር…
Read 1950 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ እያዩ ደባስ ሦስተኛ መጽሐፍ “ፓርታ” ለንባብ የበቃ ሲሆን፤ ደራሲው በመግቢያው ላይ እንዳሰፈረው፤ “ፓርታ ላልተጻፈው የሐሳብ ዕዳ ክፍያ ይሆን ዘንድ ነው። እነርሱን የመሆን የሐሳብ ዕዳ ውስጥ ለገባ አንድ አሳቢ፣ ሰውን ነጻ የማውጣት የቀናነት ትግል ነው።መጽሐፉ የትችት፣ የመወቃቀስ፣ የሐሜትና የጥላቻ ግብ…
Read 1333 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 04 April 2024 17:12
"ሆኖ መገኘት” በዱባይ ቅዳሜ መጋቢት 28 / አፕሪል 6 2024 ከምሽቱ 5:30 – 7:30 በበገና ሬስቶራንት አዳራሽ ይመረቃል::
Written by Administrator
ይህ ‹‹ሆኖ መገኘት፤ እኔም ኃይሌ ነኝ›› የተሰኘ መጽሐፍ በኢትዮጵያ የድርጅቶች አገልግሎት ልህቀትን ለማሳደግ በማሰብ የተደረገ የእውቀት ሽግግር ጥረት ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ ወደ ልህቀት የሚደረግን ጉዞ የሚያግዝ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም መንገድንም የሚያመላክት እንጅ፡፡ ‹‹ሆኖ መገኘት›› ማዕከል የሚያደርገው የአገልግሎት ልህቀት ከፍ እያለ…
Read 1265 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“አንዲት እናት ልጆቿን ብቻዋን ታሳድጋለች፡፡ የአስተዳደግ ዘይቤዋ ከሌሎች ወላጆች ለየት ይላል፡፡ ልጆቿ ከሰፈር ልጆች ጋር ተቀላቅለው ሲጫወቱ አይቼ አላውቅምና ሁሌም ጥያቄ ይፈጥርብኝ ነበር፡፡ ልጆችሽ ከእድሜ እኩዮቻቸው ጋር ሲጫወቱ አይቼ አላውቅም አልኳት፡፡ “በልጅነቴ ብቸኛ ወንድሜን ያጣሁት ሰፈር ውስጥ በተወረወረ ድንጋይ ነው”…
Read 1092 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲና ጋዜጠኛ አበራ ለማ "የዓለማችን ምስጢራት" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ከሰሞኑ ለአንባቢያን ቀርቧል።ይህ አዲስ መጽሐፍ የፊታችን መጋቢት 28 2016 ዓ.ም በወመዘክር አዳራሽም ይመረቃል ተብሏል።
Read 1112 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

