ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚ፣ ሀያሲ፣ ተዋናይ፣ ዳይሬክተር... ጋሽ ስዩም ተፈራ በአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በጋራ በመሆን በተዘጋጀው መድረክ ላይ የጥበብ አፍቃርያን ፣ አንጋፋ አርቲስቶች በተገኙበት የምስጋና መድረክ ዛሬ ጥቅምት 24/2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር…
Read 1515 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጋዜጠኛና ደራሲ ማስረሻ ማሞ “አባት ዐልባ ህልሞች” መፅሐፍ ነገ ጥቅምት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ከአዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ባለውና ፅዮን ሆቴል አጠገብ በሚገኘው ስቴይ ኢዚ ሆቴል አዳራሽ ይመረቃል።መፅሐፉ በዋናነት የራስን እወነት ፊትለፊት በድፍረት ለመጋፈጥ ሲባል የተፃፈ ነው…
Read 1587 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሚዮዚክ ሪቮሊዩሽን” የተሰኘ አዲስ የተሰጥኦ ውድድር በቅርብ ይጀምራል አፍሪካን ሬነስንስ ቴሌቪዥን ሰርቪስ (አርትስ) “በህግ አምላክ” የተሰኘውንና በአርቲስት ሰለሞን አለሙ ፈለቀ እየተዘጋጀ የሚቀርበውን ምዕራፍ ሁለት ተከታታይ ድራማውን በቅርቡ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ ቴሌቪዥን ጣቢያው ይህን ያበሰረው ሀሙስ ምሽት ጥቅም 8 ቀን 2016 ዓ.ም…
Read 1683 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የድምፃዊ ብስራት ሱራፌል አዲሱ “ማለፊያ” የተሰኘ የሙዚቃ አልበም የፊታችን ቅዳሜ፣ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ጋዝላይት እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ የግጥምና ዜማ ደራሲ እንዲሁም ፕሮዱዩሰር የሆነው ድምፃዊ ብስራት ሱራፌል፣ በቅርቡ ለአድማጭ ያደረሰው ሁለተኛ የሙዚቃ አልበሙ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትና ተቀባይነት…
Read 1676 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ አብረሃም ዮሴፍ “ነገራ ነገር” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ ጋዜጠኛና ደራሲ አንተነህ ይግዛው፣ ስለ ግጥም መድበሉ ያሰፈራት አጭር ማስታወሻ፣ መድበሉን ለመተዋወቅ ድልድይ ትሆናለች፡፡ እነሆ፡-“ነገር እንደ ቁስል ሌት ተቀን ውስጥ ውስጡን የሚነዘንዛት፣ ሃሳብ እንደ ወንፊት ነጋ ጠባ ሳይል የሚወዘውዛት፣ የሆነች…
Read 1839 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፖርቹጋላዊው ፀሃፊ ሆሴ ሳራማጎ ድርሰት የሆነውና በተስፋዬ ይመር የተተረጎመው “ነጩ በሽታ (አባ ጋረደው)” የተሰኘው መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡የመፅሐፉ ተርጓሚ በመግቢያ ገፁ ላይ ባሰፈረው ማስታወሻ፡- “…የአባጋረደው ደራሲ ፖርቹጋላዊው ሆሴ ሳራማጎ በሥነፅሁፍ የኖቤል ሽልማት በ1990 ዓ.ም አሸንፈዋል። አባ ጋረደው (1987 ዓ.ም) ለዚህ…
Read 2093 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና