ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 December 2023 20:42
“ኮራ ሽልማት” ላይ አምስት ኢትዮጵያዊያን ሙዚቀኞች በአምስት ዘርፍ እጩ ሆነው ተመረጡ
Written by Administrator
በአፍሪካ ትልቁ የፓን አፍሪካ የሙዚቃ ሽልማት ሥነ ሥርዓት ኮራ ሽልማት ላይ (KORA AWARDS, THE BIGGEST PAN AFRICANMUSIC AWARDS CEREMONY) አምስት ኢትዮጵያዊያን ሙዚቀኞች በአምስት ዘርፍ እጩሆነው ተመርጠዋል፡፡ አምስቱም እጩዎች ከአርባሌሎች ተፎካካሪዎቻቸው ጋር በሕዝብ በሚሰጥድምጽ እንደሚፎካከሩ በ KORA AWARDS የፌስቡክ ገጻቸው ይፋ…
Read 1684 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እውቁ የትምህርት ባለሙያና የ95 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው ዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ ምስጋና ቀረበላቸው፡፡ የምስጋናና የእውቅና መርሃ ግብሩባለፈው ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ.ም ጦር ሀይሎች አካባቢ በሚገኘው “ሊባዊ ኢንተርናሽና” ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥየተካሄደ ሲሆን የምስጋና መርሃ ግብሩበለባዊ አለም አቀፍ ት/ቤትና በተወዳጅ…
Read 1404 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
32ኛው የአውደፋጎስ የመፅሀፍ ውይይት ክበብ “አደፍርስ ልቦለድ በሙዚቃ መንፈስ መፅሀፍነቱ ሲዳሰስ” በሚል ርእስ ነገ ታህሳስ7 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወ መዘክር) እደሚካሄድ አዘጋጆቹአስታወቁ፡፡ የውይይቱን የመነሻ ሀሳብ ከላይ በተገለፀው ርዕስ የምታቀርበው ትሬዛ ዮሴፍ…
Read 1106 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ የህይወት ፍልስፍና መነሻነት የተሰናዳውና ስለ መለወጥና ለመለወጥ ስለ ሚያስፈልጉ ዘርፈ ብዙ ቁርጠኝነቶች የሚያትተው “ሆኖ መገኘት” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ ከኢትዮጵያ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት እውቅናናፈቃድ ባለው በሆቴል ማኔጅመንት ከፍተኛ ብቃትባለውና በስትራቴጂ ልማት ብሎም በተቋማዊአመራር ከፍተኛ ልምድ ባዳበረው እንዲሁም በሀይሌሆቴሎችና…
Read 1180 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቢኒያም ወርቁ "ትራንዚት" ትያትር ሊመረቅ ነው የመግቢያ ዋጋ 1,000 ብር በአይነቱ ልዩ የሆነው የቢኒያም ወርቁ "ትራንዚት" ትያትር ታሕሳስ 4/2016ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰአት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ሊመረቅ እንደሆነ አሜዜንግ ፕሮሞሽንና ኢቨንት ዛሬ ሕዳር 28/2016ዓ.ም በሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት በሰጠው…
Read 1187 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እነሆ ድልድዩን !ይህንን መጽሐፍ አንብቤ እንዳጠናቀቅኩ በሃሳቤ " የሰው ልጅ ስልጣን ላይ ሆኖ ባበበበት ወቅት (በተወደደበት ጊዜ ) ያቺ ጊዜ ሳታልፍ ለተተኪው ትውልድ ስልጣኑን ቢያስረክብ በታሪክ ውስጥ ዘላለማዊ ይሆናል ። ታላቅነቱንም ምንጊዜም ትውልድ ይመሰክርለታል። እርሱም ካደለው ይህንን በህይወት ቆሞ ያያል…
Read 1734 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና