ከአለም ዙሪያ

Rate this item
(0 votes)
• 3.5 ሚሊዮን ሰዎች ተፈናቅለው በድንበር አካባቢዎች ይገኛሉ • ሲአይኤ እና ታሊባን በድብቅ መወያየታቸው ተነግሯል ታሊባን ከ20 አመታት የትጥቅ ትግል በኋላ ዳግም ወደ ስልጣን ከተመለሰ በኋላ በነበሩት ያለፉት ሳምንታት ብቻ 2.2 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ከአፍጋኒስታን ሸሽተው መውጣታቸውንና ሌሎች ተጨማሪ 3.5…
Thursday, 26 August 2021 00:00

የአፍጋኒስታን ነገር

Written by
Rate this item
(0 votes)
በስተመጨረሻም፤ “ተማሪዎቹ” ከ20 አመታት በኋላ በድል ዝማሬ ታጅበው ወደ ቀደመ ርስታቸው፣ ወደ ተነቀሉባት መናገሻቸው ወደ ካቡል ተመለሱ። በአፍጋኒስታን፣ ፓኪስታንና ኢራን በብዛት ከሚነገረው ፓሽቶ የተሰኘ ቋንቋ የወሰዱትንና “ተማሪዎቹ” የሚል ትርጉም ያለውን “ታሊባን” የተሰኘ ቃል መጠሪያቸው ያደረጉት ታጣቂዎች፤ ከሁለት አስርት አመታት ደም…
Rate this item
(1 Vote)
 አፍሪካዊው ቼ ጉቬራ በሚል ስያሜ በሚታወቀው የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ቶማስ ሳንካራ ግድያ ክስ የተመሰረተባቸውና በስደት ላይ የሚገኙት የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ ጉዳይ ከ35 አመት በኋላ በፍርድ ቤት ሊታይ መወሰኑን ኦል አፍሪካን ኒውስ ዘግቧል፡፡እ.ኤ.አ በ1987 በፈተጸመ ጥቃት ቶማስ ሳንካራን በመግደል…
Rate this item
(1 Vote)
3 የኮሮና መድሃኒቶች በምርምር ሂደት ላይ ይገኛሉ የተለያዩ አይነት የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን በቅናሽ ዋጋ እናቀርባለን እያሉ መንግስታትን ጭምር የሚያጭበረብሩ ቡድኖች መበራከታቸውን አለማቀፉ የፖሊስ ጥምረት ኢንተርፖል ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ ማስጠንቀቁን ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡መሰል አጭበርባሪዎች 40 በሚደርሱ የተለያዩ የአለማችን አገራት ላይ የኮሮና ክትባት…
Rate this item
(0 votes)
 ባለፈው የፈረንጆች አመት 2020 ብቻ በአፍሪካ አህጉር 30 ሺህ የሚጠጉ ህጻናት በካንሰር ሳቢያ ለሞት መዳረጋቸውን የአለም የቴና ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ ካንሰርን ጨምሮ ለሌሎች በሽታዎች የሚደረጉ ህክምናዎችን በማስተጓጎል ከፍተኛ ጥፋት ማስከተሉን ያስታወሰው ድርጅቱ፣ በአፍሪካ ከሚገኙት አገራት በ46…
Rate this item
(0 votes)
 በመላው አለም በተለያዩ ምክንያቶች ራሳቸውን የሚያጠፉ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ እንደሚገኝና ባለፉት 30 አመታት ብቻ በአለማችን ከ20 ሺህ በላይ ሰዎች ራሳቸውን እንዳጠፉ አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡ኢንጁሪ ፕሪቬንሽን በተባለው ጆርናል ላይ የወጣወን ጥናት ጠቅሶ አንድ ዘገባ እንዳለው፣ በመላው አለም በየአመቱ በአማካይ 800 ሺህ…