ከአለም ዙሪያ
• 3.5 ሚሊዮን ሰዎች ተፈናቅለው በድንበር አካባቢዎች ይገኛሉ • ሲአይኤ እና ታሊባን በድብቅ መወያየታቸው ተነግሯል ታሊባን ከ20 አመታት የትጥቅ ትግል በኋላ ዳግም ወደ ስልጣን ከተመለሰ በኋላ በነበሩት ያለፉት ሳምንታት ብቻ 2.2 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ከአፍጋኒስታን ሸሽተው መውጣታቸውንና ሌሎች ተጨማሪ 3.5…
Read 1226 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በስተመጨረሻም፤ “ተማሪዎቹ” ከ20 አመታት በኋላ በድል ዝማሬ ታጅበው ወደ ቀደመ ርስታቸው፣ ወደ ተነቀሉባት መናገሻቸው ወደ ካቡል ተመለሱ። በአፍጋኒስታን፣ ፓኪስታንና ኢራን በብዛት ከሚነገረው ፓሽቶ የተሰኘ ቋንቋ የወሰዱትንና “ተማሪዎቹ” የሚል ትርጉም ያለውን “ታሊባን” የተሰኘ ቃል መጠሪያቸው ያደረጉት ታጣቂዎች፤ ከሁለት አስርት አመታት ደም…
Read 5279 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አፍሪካዊው ቼ ጉቬራ በሚል ስያሜ በሚታወቀው የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ቶማስ ሳንካራ ግድያ ክስ የተመሰረተባቸውና በስደት ላይ የሚገኙት የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ ጉዳይ ከ35 አመት በኋላ በፍርድ ቤት ሊታይ መወሰኑን ኦል አፍሪካን ኒውስ ዘግቧል፡፡እ.ኤ.አ በ1987 በፈተጸመ ጥቃት ቶማስ ሳንካራን በመግደል…
Read 4588 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
3 የኮሮና መድሃኒቶች በምርምር ሂደት ላይ ይገኛሉ የተለያዩ አይነት የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን በቅናሽ ዋጋ እናቀርባለን እያሉ መንግስታትን ጭምር የሚያጭበረብሩ ቡድኖች መበራከታቸውን አለማቀፉ የፖሊስ ጥምረት ኢንተርፖል ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ ማስጠንቀቁን ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡መሰል አጭበርባሪዎች 40 በሚደርሱ የተለያዩ የአለማችን አገራት ላይ የኮሮና ክትባት…
Read 2627 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባለፈው የፈረንጆች አመት 2020 ብቻ በአፍሪካ አህጉር 30 ሺህ የሚጠጉ ህጻናት በካንሰር ሳቢያ ለሞት መዳረጋቸውን የአለም የቴና ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ ካንሰርን ጨምሮ ለሌሎች በሽታዎች የሚደረጉ ህክምናዎችን በማስተጓጎል ከፍተኛ ጥፋት ማስከተሉን ያስታወሰው ድርጅቱ፣ በአፍሪካ ከሚገኙት አገራት በ46…
Read 2143 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በመላው አለም በተለያዩ ምክንያቶች ራሳቸውን የሚያጠፉ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ እንደሚገኝና ባለፉት 30 አመታት ብቻ በአለማችን ከ20 ሺህ በላይ ሰዎች ራሳቸውን እንዳጠፉ አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡ኢንጁሪ ፕሪቬንሽን በተባለው ጆርናል ላይ የወጣወን ጥናት ጠቅሶ አንድ ዘገባ እንዳለው፣ በመላው አለም በየአመቱ በአማካይ 800 ሺህ…
Read 1437 times
Published in
ከአለም ዙሪያ