ንግድና ኢኮኖሚ
ከሁለት ሳምንት በፈት በዓለም ትልቅ ስም ያላቸው ታዋቂ ሆቴሎች ወደ አፍሪካ እየተመሙ መሆናቸውን ነግረናችሁ ነበር - መዳረሻቸውን ሳንጠቅስ፡፡ አሁን ከመዳረሻ አገሮች አንዷ ሩዋንዳ መሆኗ ታውቋል፡፡ በሩዋንዳ በሆቴል ዘርፍ ኢንቨስት ለማድረግ ከቆረጡት ታዋቂ ሆቴሎች መካከል ማሪዮት፣ ራዲሰን ብሉ፣ ሸራተን፣. ጎልደን ቱሊፕ፣…
Read 1477 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ምንም የተፈጥሮ ሀብት የሌላቸው እንደ ዱባይ ያሉ አገሮች ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህብ እየሰሩ የጎብኚዎችን ልብ ሲያማልሉ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ፣ በሰው ሰራሽና በህዝቦቿ ቱባ ባህል የበለፀገች ብትሆንም አገሪቷም ሆነች ህዝቦቿ ለዘመናት የዚህ ሀብት ተጠቃሚ አለመሆናቸው በርካታ ኢትየጵያውያን የሚቆጩበት ጉዳይ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ሰሞኑን…
Read 3387 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዓለም የጨርቃጨርቅ ምርት ከፍተኛውን ድርሻ የያዘው የቻይና ገበያ ዋጋ እየተወደደ ስለሆነ ዓለም አቀፍ ገዢዎች ወደ ምሥራቅ አፍሪካ አገሮች እያማተሩ ነው ተባለ፡፡ የሕንድና የአፍሪካን ንግድና ኢንቨስትመንት ለ5 ዓመት ለመደገፍ በዓለም ንግድ ማዕከል የተቋቋመው ፕሮጀክት supporting Indian trade and Investment SITA (ሲታ)…
Read 2043 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዓለም ትልቁን የእንቁጣጣሽ ፖስት ካርድ በጊነስ ቡክ ለማስመዘገብ ታቅዷልየዘንድሮው የ“ሀበሻ አዲስ ዓመት ኤክስፖ 2008” ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚደረግበትና ኤግዚቢሽኑን ከቀደምቶቹ የተለየ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኤግዚቢሽኑ አዘጋጅ የሀበሻ ዊክሊ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ አደኒክ ወርቁ ሰሞኑን…
Read 1467 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቤትና ንብረቶችን በኢንተርኔት ለመሸጥና ለመግዛት የሚያስችል ዘመናዊ የግብይት ሥራ የሚሰራና ላሙዲ የተባለ አለምአቀፍ የኦንላይን ሪልስቴት ኩባንያ ሥራ ጀመረ፡፡ ደንበኞች ንብረታቸውን በቀላሉ ለመሸጥና ለመግዛት ያስችላቸዋል የተባለውና ዘመናዊው የኢንተርኔት የመገበያያ መንገድ ሥራ መጀመሩን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በኩባንያው ቢሮ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተገለፀው…
Read 1471 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ አቅምና ጡንቻ ላላቸው የፋይናንስ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎች በሯን እንደዘጋች ነው፡፡ ይህን በቴክኒክ፣ በካፒታል፣ በእውቀት፣ በባንክ አሰራርና በሰው ኃይል አቅማቸው ላልጠነከረውና ላልዳበረው የአገር ውስጥ ባንኮች ከለላ ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከአሁን በኋላ ግን የሚቀጥል አይመስልም፡፡ በቅርብ…
Read 2425 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ