ንግድና ኢኮኖሚ
ከቅርብ አመታት ወዲህ በአገሪቱ እየተበራከቱ ከመጡ የንግድ ዘዴዎች መካከል የአክስዮን ማህበራት ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በአክስዮን ማህበራት እየተደራጁ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች እንቅስቃሴ በማድረግ የተሻሉ ሥራዎችን እየሰሩ የአክስዮኑን አባላት፣ አገራቸውንና ዜጐቻቸውን እየጠቀሙ ያሉና ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገቡ ማህበራት እንዳሉ ሁሉ የአክስዮን ሽያጫቸውን ካጠናቀቁ በኋላ…
Read 4625 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢንሹራንስ ከፈጣሪ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም… * ወላጅ ሲሞት ልጆች ያለ አሳዳጊ አይቀሩም - እንዴት? * የህይወት ዋስትና ለሞት ብቻ አይደለም - ለጡረታም! * አንድ ጃፓናዊ ገና ሲወለድ ነው የህይወት ዋስትና የሚገባለት… አቶ ጌትነት አበራ ሺበሺ ለበርካታ ዓመታት በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ…
Read 8461 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአየር ንብረት ለውጥ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ተፅዕኖውን እያሳረፈ ነው፡፡ ግግር በረዶ እየናደ፤ በጐርፍ እያጥለቀለቀ፣ በሰደድ እሳት እያቃጠለ፣ በድርቅ እየመታ፣ … በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕዝቦችን ለሞት ለረሃብ ለበሽታና ለሰቆቃ … እየዳረገ ነው፡፡ ይህ አስከፊ አደጋ በናይል ተፋሰስ አካባቢም ጥላውን አጥልቷል፡፡ አካባቢው በአየር…
Read 3729 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ኑሮው ዕለት ተዕለት እየከበደ ነው” ራስዎትን ለአንባቢያን ያስተዋውቁ…. ሳህሌ ጨማሪ እባላለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ ካፈሯቸው 8 ልጆች አንዱ ነኝ፡፡ ትውልዴ በቀድሞ ጨቦና ጉራጌ አውራጃ ቸሀ ወረዳ ዳጉና ቀበሌ ሲሆን አሁን የ51 ዓመት ሰው ነኝ፡፡ ወንድምና እህቶቼ አባትና እናቴን ጨምሮ ሁሉም ቤተሰቦቼ በሞት…
Read 3653 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ግርማ ማናዬና ልጃቸው ያሬድ ግርማ በአሁኑ ወቅት ተክሉ ደስታ ወርቅ ቤት እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ አባት የ35 ዓመት፣ ልጅ ደግሞ የ13 ዓመት ልምድ አላቸው፡፡ በርካታ ጌጣጌጦችን ለታዋቂ ሰዎች፣ ለመንግሥት ባለስልጣናት፣ ለአገር መሪዎችና ለአትሌቶች ሠርተዋል፡፡ ሙያን ከቤተሰብ መውረስ ብቻ ስኬታማ አያደርግም፡፡ ለማንኛውም…
Read 7314 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሙስና የእድገት ፀር ነው፡፡ ሙስና የሀገርንና የህዝቦችን እድገትና ኑሮ በማቀጨጭ በድህነት መማቀቅን ያስከትላል፡፡ ሙስና ለሀገርና ለስርአቷ ከፍተኛ አደጋ ነው እያሉ መስበክ የአዳማጩን ወይም የአንባቢውን ንቃተ ህሊና ዝቅ አድርጐ እንደመገመት ሊቆጠር ይችላል፡፡ ለምን ቢባል? ከላይ የተገለፁት ጉዳዮች በሙሉ ተጨማሪ ማብራሪያ ሳያስፈልጋቸው…
Read 3677 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ