ንግድና ኢኮኖሚ
ፕሬዚዳንቱና 160 ባለስልጣናት ጥቁር መኪና ትተው ነጭ ሊሙዚን መጠቀም ጀምረዋል በመካከለኛው እስያ የምትገኘው ቱርክሜኒስታን፣ የአገሪቱ ዜጎች ከአሁን በኋላ ጥቁር ቀለም ያላቸው መኪኖችን ወደ ግዛቷ እንዳያስገቡ መከልከሏን ቢቢሲ ዘገበ፡፡የቱርክሜኒስታን የጉምሩክ ባለስልጣናት፣ የአገሪቱ ዜጎች ጥቁር ቀለም ያላቸውን መኪኖች ከውጭ አገራት ገዝተው እንዳያስገቡ…
Read 1699 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአለማችን የሚገኙ እጅግ ከፍተኛ ባለፀጋዎች ነገር ሲነሳ የማይክሮሶፍት ኩባንያ መስራቹ አሜሪካዊው ዊልያም ቢል ጌትስ ከሁሉም ቀድሞ ትውስ ቢለን ፈጽሞ አያስገርምም፡፡ ለምን ቢባል? የአለማችን ቁጥር አንድ ቢሊዮነር ነውና፡፡ ዘንድሮም ቢል ጌትስ የዓለማችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡ ይህ ባለፀጋ በሀብቱ…
Read 2983 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
300 ዓመት ዕድሜ ያለው የጀርመኑ ባባሪያ 40 በመቶ ድርሻ አለውሀበሻ ቢራ፣ የፋብሪካው ግንባታና የመሳሪያዎች ተከላ 99 በመቶ ተጠናቆ፣ ኢንጂነሮች አንዳንድ የማጣሪያ ሥራ እያከናወኑ ስለሆነ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ወደ ገበያ እንደሚገባ የፋብሪካው ኮሜርሻል ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለሙ አስታወቁ፡፡ አቶ ዮናስ ከአዲስ…
Read 4124 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአሜሪ ካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) የሴቶችን የግብርና ምርቶች ተጠቃሚነትን ለማሳደግና አገራዊና ዓለማቀፋዊ ግብይታቸውን ለማሻሻል በዘረጋው ዩኤስኤአይዲ ኤጂፒ አምድ ፕሮግራሙ በተለያዩ ዘርፎች (በእቅድ አዘገጃጀት ቢዝነስ ፕላን፣ ሂሳብ አያያዝ፣ ቢዝነስ አመራር፣ …) ለ6 ወር ያሠለጠናቸውን ሴቶች ሸለመ፡፡ እንዲሁም ብዙ ሴቶችን…
Read 1975 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 17 January 2015 11:11
በቀን 1.9 ሚ ጠርሙስ ቢራ የሚያመርተው ሄኒከን (ዋልያ) ቢራ ፋብሪካ ተመረቀ
Written by መንግሥቱ አበበ
በቅርቡ ሄኒከን ቢራ ማምረት ይጀምራልበዓለም ታዋቂ የሆነው ሄኒከን ቢራ ፋብሪካ ከሁለት ዓመት በፊት ግንባታው የተጀመረውን ሄኒከን (ዋልያ) ቢራ ፋብሪካ ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተመርቆ አገልግሎት ጀመረ፡፡በአዲስ ዓመት ለሙከራ ወደ ገበያ…
Read 7869 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ በደብረ ብርሃን ከተማ እያሠራ ያለው ማስፋፊያ በቅርቡ ሥራ ሲጀምር በቀን 300 ሚሊዮን ጠርሙስ ቢራ ወይም 3 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ እንደሚያመርት የፋብሪካው ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ፡፡ ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መክበብ ዓለሙ ዘመንፈስ በዚህ ሳምንት በጽ/ቤታቸው…
Read 4067 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ