ንግድና ኢኮኖሚ
Monday, 16 March 2015 09:45
“የግል ሪል እስቴት የበለጠ ድጋፍ ካገኘ የቤት ፍላጎትን በየደረጃው ለማሟላት አቅም አለው”
Written by መንግሥቱ አበበ
አቶ ገብረየሱስ ኢጋታ (የጊፍት ሪል እስቴት መስራችና ማኔጂንግ ዳይሬክተር)ጊፍት ሪል እስቴት ባለፉት አስር ዓመታት በቤቶች ልማት ዘርፍ የነበረውን ተሳትፎ እንዴት ይገልጹታል?ጊፍት ሪል እስቴት በኢትዮጵያ ያለው ዕድገትና የልማት ፍላጎት የወለደው ኩባንያ ነው። በኢትዮጵያ በየጊዜው እየጨመረ ከመጣው የህዝብ ብዛትና ሃገሪቱ እያስመዘገበች ካለው…
Read 4378 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዕድሜያቸውን ሙሉ ከሆቴል ቤት አስተናጋጅነት ሥራ ተለይተው አያውቁም፡፡ የዛሬው የ72 ዓመት ሸንቃጣ አዛውንት በጥቁር ሱፋቸው ላይ ቀይ ክራቫት አስረው፤ ሳህን፣ ሹካ፣ ማንኪያ፣ ብርጭቆ፣ ጠርሙስ፣ እያነሳሱ፣ ወይም ጠረጴዛውን እያፀዱና እያስተካከሉ “ታዟል? ምን ይምጣላችሁ? …” እያሉ እንግዶቻቸውን ያስተናግዳሉ፡፡ እንግዳ የሆነ ሰው የሆቴሉ…
Read 5899 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር ህብረተሰቡ የሚጠብቀውን ዓይነት ጥራቱን የጠበቀ፣ ተመራጭ ቢራ ለገበያ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት ትልቅ ራዕይ ይዘው የተነሱ 58 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው ባወጡት 50ሺህ ብርና ባስመዘገቡት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል የተመሰረተው ራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር፤ በአሁኑ ወቅት…
Read 3826 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ48.5 ሚ. ብር በላይ ፈጅቷል ቦሌ አካባቢ “አናት” (አበበ ና ትህትና) በተባሉ ባልና ሚስት ስም ምህፃረ ቃል የተሰየመውና ዘመናዊ ሲኒማ ቤት የያዘው የገበያ ማዕከል ዛሬ ይመረቃል፡፡አዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ የዕድገት ግስጋሴና የቆዳ ስፋቷም በየአቅጣጫው እየሰፋ ያለ ዘመናዊ የአፍሪካ መዲና ለመሆን…
Read 1918 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከሶስት ዓመት በፊት ግንባታው ተጀምሮ በቅርቡ የተጠናቀቀውና 100 ሚሊዮን ብር የወጣበት “አዲሲኒያን” ዓለም አቀፍ ሆቴል ባለፈው ረቡዕ ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ ባለ አራት ኮከብ ደረጃ እንዳለው የተነገረለት ዘመናዊው ሆቴል፤ሁለት ትላልቅ ሬስቶራንቶች፣ የተለያየ ደረጃ ያላቸው 60 የመኝታ ክፍሎች፣ ጂም ሃውስ ስፓ እና…
Read 1608 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ም/ቤት ለአገሪቷና ለቢዝነስ ሰዎች ከፍተኛ ጥቅም እንደሚሰጥ የታመነበትን “የኢትዮጵያ ቢዝነስ ተቋማት ሞዴል የሥነ ምግባር መመሪያ” ለመጀመሪያ ጊዜ አዘጋጅቶ አስመረቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሒልተን ሆቴል በፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የተመረቀው የሥነ ምግባር መመሪያ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ በንግድና አገልግሎት፣…
Read 2131 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ