ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(1 Vote)
በኃይሉ ዘላለም የበደሌ ከተማ ነዋሪ ሲሆን በተለያዩ የፈጠራ ሥራዎቹ ይታወቃል፡፡ የ20 ዓመቱ በኃይሉ ከሰራቸው የፈጠራ ውጤቶች አንዱ፣ ከፊት የሚገጠም የባጃጅ የኋላ መመልከቻ መስተዋት (ስኮፒዮ) ሲሆን እንደ ሀይገር ባስ የጎንና የኋላ መመልከቻ መስተዋት (ቀንድ አውጣ) ቅርፅ አለው፡፡ አንዳንድ የከተማዋ ባጃጆች ተሽከርካሪያቸው…
Rate this item
(1 Vote)
የአገር ውስጥ ግዙፍ አምራች ድርጅቶችና 97 የውጭ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት #ኢትዮ Sፒ” የተሰኘ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ለአራት ቀናት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል፡፡ የንግድ ትርኢቱን ሻክረክስ ንግድና ኤቨንት ማኔጅመንት፣ ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት…
Rate this item
(0 votes)
በአፍሪካ ከ25ሺ በላይ ሆቴሎች በዌብሳይቱ ተካተዋልከአገር አገር የሚዘዋወሩ መንገደኞችና ቱሪስቶች በተለያዩ የዓለም አገራት በሚገኙ ሆቴሎች ውስጥ ቀድመው የመኝታ ክፍል ለመያዝ የሚችሉበት ዌብሳይት ሥራ ጀመረ፡፡ JOVAGO.Com በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ይኸው ዌብሳይት፤ከአንድ እስከ አምስት ኮከቦች ባላቸው ሆቴሎች ላይ የሚሰራ ሲሆን መንገደኞች በሚያርፉባቸው…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ በሳምንት ለአራት ቀናት ወደ ካሜሩኗ መዲና ያውንዴ አዲስ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የካሜሩኗ ዋና ከተማ ያውንዴ፤ ከወደብ ከተማዋ ዱአላ ቀጥሎ ሁለተኛዋ የአየር መንገዱ መዳረሻ ሆናለች፡፡ የአየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት፤…
Rate this item
(5 votes)
ቅልጥጥ ያሉ የሀብታም ገበሬ ልጅ ናቸው፡፡ ሐጂ አባመጫ አባደጋ፡፡ አባታቸውም ሆኑ አያታቸው በርካታ ጋሻ የቡና መሬት የነበራቸው ሀብታሞች እንደነበሩ አጫውተውናል፡፡ ሐጂ አባመጫ አሁን የሚኖሩት አጋሮ ከተማ ውስጥ ቢሆንም የተወለዱት ከከተማው ትንሽ ወጣ በምትል ኪሎሌ በተባለች የገጠር መንደር ነው፡፡ሐጂ አባመጫ እድሜያቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
ወ/ሮ ካሙላ ፊጣ ሦስት ልጆቿን በሰላም ነው የተገላገለችው፤ ሁለቱን በቤት አንዱን በጤና ጣቢያ፡፡ አራተኛው ፅንስ ግን ለመወለድ አልታደለም፡፡ 4 ወር ሲሆነው በሆዷ ሞቶ ደም ስለፈሰሳት ወ/ሮ ካሚላ ወደ ሰከቻ ክሊኒክ ተወሰደች፡፡ የክሊኒኩ ባለሙያዎች አይተው ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ፣ ሪፈር ጽፈው፣ አምቡላንስ…