ንግድና ኢኮኖሚ
መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል ለሚያስገነባው ህንፃ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ200 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ባህረ ባደረጉት ንግግር፤ ባንካቸው የማዕከሉ ግንባታ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ተጠናቆ ሲቀርብ የበለጠ ድጋፍ…
Read 1641 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሠራተኛ ፈላጊ ሆቴሎች በቀጥታ በኢንተርኔት የሥራ ማስታወቂያ የሚያወጡበትና በሙያው ለመሰማራት የሚፈልጉ ሰዎች በቀጥታ ሲቪያቸውን አስገብተው የሚወዳደሩበት “ሆቴል ሥራ ዶት ኮም” የተሰኘ ድረ ገፅ በይፋ ሥራ ጀመረ፡፡ በሆቴል ኢንዱስትሪ በመሥራት ልምድ ያካበቱትና በተለያዩ መንገዶች ጥልቅ እውቀት ያዳበሩት ሁለት ጓደኛማቾች በሆቴል ዘርፍ…
Read 2967 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ሞዬ” በቀጣዩ ዓመት እስከ 155ሺ ኪሎ የተቆላ ቡና ለውጭ ገበያ ያቀርባል የኢትዮጵያ መንግሥት ምርት ገበያን ማቋቋም ፈለገና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራምን (UNDP) ስለጉዳዩ አማከረው፡፡ ዩኤንዲፒም በሐሳቡ ተስማማና ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ፡፡ በዚሁ መሰረት ምርት ገበያውን እንዲያቋቁሙ ኤክስፐርቶችንና አማካሪዎችን ከውጭ አገር በማስመጣት…
Read 3657 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ውህደቱ በሞት ላይ የነበረ ባንክን ህይወት ለማትረፍ የተደረገ አይደለም” ሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የፋይናንስ ድርጅቶችን እንደገና ማዋቀር ማስፈለጉ የተገለፀ ሲሆን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ሰሞኑን ተዋህደዋል፡፡ የመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ስንታየሁ ወ/ሚካኤል…
Read 2101 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መንግሥት በአንድ ዓመት ብቻ 4.7 ቢሊዮን ብር አጥቷል አንዲት እናት ከፀነሰችበት ጊዜ አንስቶ እስከምትወልድበት ጊዜ ድረስ የተመጣጠነ ሥርዓተ-ምግብ (ኑትሪሽን) ማግኘት አለባት፡፡ ሕፃኑም ከተወለደበት ቀን አንስቶ እስከ ሁለት ዓመቱ ድረስ ከእናት ጡት በተጨማሪ በኑትሪሽን የበለፀጉ ምግቦች (ወተትና የወተት ተዋጽኦ፣ ዓሳ፣ ፍራፍሬ፣…
Read 1446 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ባለፈው ዓመት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ134 ሚ. ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ባንኩ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በሚሊኒየም አዳራሽ ባካሄደው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ፤ የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ማርሻል ፍቅረማርቆስና የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ እሸቱ ፋንታዬ ለባለአክሲዮኖች ባቀረቡት…
Read 2926 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ