ንግድና ኢኮኖሚ
ጊፍት ሪል እስቴት በሲኤምሲና አያት አካባቢ ከሚያካሂዳቸው ሶስት የመኖሪያ መንደር ግንባታዎች አንደኛውን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ዛሬ በሚያካሂደው የምረቃ ስነስርዓት ለነዋሪዎቹ ያስረክባል።ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለምረቃ የበቃው ይህ መንደር በ 16ሺህ 300 ስኴር ሜትር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በውስጡ ያካተታቸው የ22 ቪላ…
Read 4285 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ረቂቁ ከ5 ዓመት በፊት ነው ለምክር ቤት የቀረበው ኢትዮጵያ የህፃናትን መብትና ደህንነት የሚያረጋግጥና የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እስከ አሁን አላፀደቀችም፡፡ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚያዚያ ወር 2003 ዓ.ም ያቀረበው የህፃናትን መብትና ደህንነትን የሚያስጠብቀው የመጨረሻ ረቂቅ ብሔራዊ የህፃናት ፖሊሲ…
Read 1272 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አንዲት ሴት ለመውለድ ወደ ጤና ጣቢያው ስትመጣ መጀመሪያ ቅድመ ወሊድ ክፍል ትቆያለች። ምጥ ሲጀምራት ወደ ማዋለጃ ክፍል ትወሰዳለች። ከወለደች በኋላ ደግሞ ተኝታ ወደምታገግምበት (ፖስትናታል) ክፍል ትወሰዳለች፡፡ እዚያ ቻይልድ ፈንድ ለሕፃናትና ለእናቶች ያስቀመጠው ፋፋ ዱቄት፣ ዘይት፣ ስኳር፣ ስላለ እንደባህላቸው እንዲጠቀሙ እንሰጣቸዋለን፡፡…
Read 1551 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ6ወር በላይ በወደብ የቆዩ ኮንቴነሮች ይወረሳሉ መባሉን ባለሀብቶች ተቃወሙ የኢትዮጵያ መንግስት ለጅቡቲ ወደብ ኪራይ በወር ከ300-400 ሚሊዮን ብር እየከፈለ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን የኮንቴነሮች ከወደቡ በፍጥነት ያለመጓጓዝ መንግስትን ለተጨማሪ ወጪና የአሰራር መስተጓጐል እየዳረገው መሆኑ ተጠቆመ፡፡ በሀገር ውስጥ የተቋቋሙትን ደረቅ ወደቦች በመጠቀም…
Read 1297 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሃሎካሽ የተሰኘ በወኪሎች አማካኝነት የሚሰጥ የባንክ አገልግሎት የንግድ ተቋማት የባንክ ወኪል ሆነው አገልግሎት የሚሰጡበት እና ገንዘብን በሞባይል የሚያንቀሳቅስ አገልግሎት ነው፡፡ ኢትዮጵያ ሰፊ አገር ናት፣ በመላ አገሪቱ በተለይ በገጠር የባንክ ቅርንጫፍ ለመክፈት ከባድ ነው። አንድ ቅርንጫፍ ለመክፈት 4 ሚሊዮን ብር ያስፈልጋል፡፡…
Read 1900 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በእውቀቱ ስዩም በ“እንቅልፍ እና ዕድሜ” ልብወለድ መጽሀፉ የኢትዮጵያው ንጉስ ሹማቸውን ‹‹…ከዛሬ ጀምሮ ሕዝቡ ያለውን ቃል አሰባስቦ በግጥም ብቻ እንዲያወራ ንገር፡፡ አሻፈረኝ እምቢ ብሎ ቤት የማይመታ ነገር የሚናገር ቤቱ ይወረስበታል ብለህ ተናገር፡፡›› (ገጽ21) ብለው አዋጅ እንዲታወጅ ያደርጋሉ፤ ታዲያ ‹‹ይህ በሆነ በሁለተኛው…
Read 1672 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ