ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 02 September 2017 12:55
“ጳጉሜን አስጎብኚ” ድርጅት አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች አስተዋውቃለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ካፒታሉን ወደ 80 ሚ.ብር በማሳደግ ሥራ ሊጀምር ነው በ8.5 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመው “ጳጉሜን” አስጎብኚና የጉዞ ወኪል አክሲዮን ማህበር፤ በኢትዮጵያ አዳዲስ የመስህብ ስፍራዎችን በማስጠናትና በመለየት ወደ ቱሪስት መዳረሻነት ለመቀየር እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡በአሁን ወቅት ካፒታሉን ወደ 80 ሚሊዮን ብር በማሳደግና አስፈላጊ…
Read 1831 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 02 September 2017 12:52
በ300 ሚ. ብር የተገነባውን ሆቴል፤ ዓለማቀፉ ሂልተን ሊያስተዳድረው ነው
Written by (ናፍቆት ዮሴፍ)
በታፍ ቢቢ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር፣ በ300 ሚ ብር የተገነባውን ባለ 4 ኮከብ ሆቴል፣ አለማቀፉ ሂልተን ወርልድ ዋይድ ሊያስተዳድረው ነው፡፡የታፍ ቢቢ ቢዝነስ መስራችና የቀድሞው የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ተካ አስፋው እንደገለፁት፤ ሆቴላቸው በዓለም አቀፉ ሂልተን የተመረጠው በሶስት…
Read 1929 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• 400 የብሪጅስቶን ጎማ የገዛ፣ ታይላንድን ለ1ሳምንት በነጻ ይጎበኛል • 1ሺ ጎማ ለሚገዙ፣ የ160ሺ ብር ቅናሽ ይደረግላቸዋል በኢትዮጵያ የታዋቂው ብሪጅስቶን ጎማ ብቸኛ አከፋፋይ ካቤ ኃ. የተ. የግል ማህበር፣ “ባንዳግ” የተሰኘ አዲስ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ከጃፓኑ ብሪጅስቶን አለም አቀፍ ኩባንያ…
Read 1387 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በመጪው አመት ሁለት የኢታኖል ፋብሪካዎች ግንባታ እንደሚጀመር ከኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን የተገኘ መረጃ አመለከተ፡፡ 1.4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ ይገነባሉ የተባሉት እነዚህ ፋብሪካዎች፤ ከስኳር ምርት በሚገኘው ሞላሰስ በተሰኘ ተረፈ ምርት ኢታኖልን በማምረት፣ ከነዳጅ ጋር ተቀይጦ ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋሉ…
Read 1049 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢንተርኮንትኔንታል አዲስ ሆቴል ያስገነባውና በምሥራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው እንደሆነ የተነገረለት 360 ድግሪ የሚሽከረከረው ሬስቶራንት ሰሞኑን አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ሆቴሉ በቅርቡ ግንባታውን አጠናቆ አገልግሎት ላይ ያዋለው አዲሱ ሬስቶራንት፣ 360 ድግሪ እየተሽከረከረ ደንበኞች የከተማዋን ዙሪያ እየቃኙ እንዲዝናኑ ለማድረግ ያስችላል ተብሏል፡፡ ሆቴሉ ከትናንት በስቲያ 11ኛ…
Read 2410 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ገበሬዎች የስንዴ ምርት ለፋብሪካው ያቀርባሉ ተብሏል በጅቡቲ ባለሃብቶች በአዳማ ከተማ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የዱቄትና ፓስታ ፋብሪካ በመጪው መስከረም ወር ሥራ ይጀምራል፡፡ በቀን 66 ቶን ፓስታ የማምረት አቅም ያለው ይኸው ፋብሪካ ፤የማምረቻ ማሽኖቹን ከጀርመን ያስመጣ ሲሆን በአዲሱ…
Read 1086 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ