ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
 “Empty vessels make the most noise” የሚል የቻይናዎች ምሳሌያዊ አነጋገር አለ፡፡ ንግግሩ ምሳሌያዊ ነውና የሚያወራው ባዶዋቸውን ስለሆኑ፣ በውስጣቸው አንዳችም ስለሌለ ሳጥኖች አይደለም፡፡ ዕውቀት አልባ የሆኑ ባዶዎች ስላላቸው ስሙኝ ባይነት፣ አሻግሮም አዋቂዎቹ ስላላቸው ትሁት ዝምታ ነው፡፡ አዋቂዎችም ከእነ ትሁት ዝምታቸው፣ መሐይማኑም…
Saturday, 23 March 2024 20:41

ወይ አዲስ አበባ …!

Written by
Rate this item
(2 votes)
 አዲስ አበባ፡፡ “ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ፣ አገርም እንደ ሰው ይናፍቃል ወይ?” የክረምቱ ዳመና ዝናቡን ወደ መሬት ሊደፋ ተንጠልጥሏል፡፡ የአዲስ አበባ መተላለፊያ መንገዶች ውኃ አቁረው ጭቃ በጭቃ ሆነዋል፡፡ ላቁጠዋል፡፡ ያኔ ኮብልስቶን ብሎ ነገር የለማ፡፡ ከሰባት ቤት ተወርውሬ አዲስ አበባ…
Rate this item
(2 votes)
ሰሞኑን አዲስ አበባ እጅጉን ተዋክባለች፡፡ በተስፋና በስጋት ማዕበል እየተናጠች ነው፡፡ ተስፋው ከተማውን በማደስ ላይ በሚገኙት የመንግሥት ኃላፊዎች ፊት ላይ ሲታይ፣ ስጋቱ ደግሞ ቦታው በሚፈርስባቸው አካላትና በአልፎ ሂያጁ መንገደኛ ላይ ይስተዋላል፡፡ በተለይ ፒያሳ፣ አራት ኪሎ፣ መገናኛ፣ ቦሌና የመሳሰሉት አካባቢዎች የነውጥና የለውጥ…
Rate this item
(2 votes)
”--ምዕራብ ሆቴል የቡና ቤት፣ የመኝታና የሬስቶራንት አገልግሎት ከመስጠቱ በተጨማሪ መነሻና መድረሻ ምልክትእንደሆነ አውቃለሁ፡፡ በጊዜው ግዙፍና ዘመናዊ ከሚባሉት ፎቆችም አንዱ ነበር፡፡ በመርካቶ መሃል፣ “ማማ በሰማይላይ!” ሆኖ ለዓመታት ነግሦ ቆይቷል፡፡ ሆቴሉ፦ መቀጣጠሪያ፣ መገናኛ፣ መተዋወቂያ፣ የተቸገረን መርጃ፣ ዕርዳታማሰባሰቢያ፣ የተጣላን ማስታረቂያ፣ የቢዝነስ ሃሳብ ማመንጫ፣…
Rate this item
(1 Vote)
የቱም ሰው በየትኛውም የሕይወት ምህዋር እንጀራውን ይዞ ወዲያ ወዲህ የሚልና በአፀደ ስጋ የሚኖር፣ በዚህ ምድር ላይ በየተሰማራበት የሥራ ዘርፍ ውጤታማ ለመሆን የራሱ የሰውዬውና የሚኖርበት ከባቢና ቤተሰቡን ጨምሮ ከአካባቢው የወሰዳቸው ማንነቶች የሕይወቱን ዕጣና የርሱንም ማንነት ይወስኑታል።በተለይ መልካም የሥራ ከባቢ (Good working…
Saturday, 16 March 2024 19:52

ዘውድ ሳይደፉ መንገስ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዘውድ ሳይደፉ መንገስ አዳጋች ይመስለኛል፡፡ በአገራችን ግን በአንድ ወቅት ያለ በአለ ሲመት የነገሱ ነበሩ፡፡ መንገስ ሲባል አድራጊ ፈጣሪነትና ተፈሪነትን የሚያመለክት ሲሆን፤ በቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪካችንም ውስጥ ድምጻቸውን አጥፍተው ከኋላ በመሆን የንጉስ ወይም የርእሰ ብሄር ያህል የሚፈሩ ነበሩ ይኖራሉም፡፡ በዚህ ጽሁፍ…
Page 3 of 265