ህብረተሰብ
..ወ/ሮ ትዕግስት እና ተጠርጣሪው ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ጋብቻ ፈጽመው የኖሩ ናቸው፡፡ ሦስት ልጆች ወልደዋል፡፡ በ30/8/2003 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጭንቅላትና መላ ሰውነቷን ደብድቦ፤ እጅና እግሯን ሰባብሮ ቀጥሎ አሲድ ደፍቶባታል፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት ሰላማዊ ግንኙነት አልነበራቸውም፤ እሷም እንዲለያዩ ጠይቃዋለች፡፡ ተጎጂዋ በዚህ…
Read 3279 times
Published in
ህብረተሰብ
የታክሲ ባለንብረቶችን አቤቱታ ተከትሎ የከተማ ታክሲዎች ላይ የታሪፍ ማስተካከያ ቢደረግም የንብረቱ ባለቤቶችና ተቀጣሪ አሽከርካሪዎች ማስተካከያው በቂ አይደለም ይላሉ፡፡ አሽከርካሪዎቹ ታፔላው እንዲቀር ሲጠይቁ ባለንብረቶቹ ተመችቶናል ይላሉ፡፡ አቶ ፍቃዱ ይልማ የተባሉ የታክሲ አሽከርካሪ፤ አዲሱን የታክሲ ታሪፍ ጭማሪ አስመልክቶ አስተያየቱን ሲሰጥ 30 ሳንቲም…
Read 4341 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሶስት ሳምንት በፊት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ..ወፍጮው ውስጥ ያለው መንፈስ.. በሚል አርዕስት አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ...መጣጥፉ በሰው ልጅ ውስጥ ያለውን ..መንፈስ.. ምንነትና ባህርይ ለመረዳት ሙከራ ያደረኩበት ነው፡፡ ...ዶ/ር ዳኛቸው (በአዲሱ አመት እትም ላይ) ያቀረቡት ሁፍ ደግሞ፤ የትውልድን ጥያቄ ከዘመን…
Read 3842 times
Published in
ህብረተሰብ
..እግዚአብሄር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚ-ሯቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ህያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስመ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ.. (ኦሪት ዘፍጥረት፣ ምእራፍ ሁለት፣ ቁጥር አስራ ዘጠኝ) አንድ የተከበራችሁ አንባብያን ሰው ገና…
Read 7506 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢትዮጵያ ዘመን መቁጠሪያ መሠረቶችዘመን ማለት በመላው ጊዜ ውስጥ የሚገኝ፤ በልብ ውስጥ የሚያዝ ወሰነ ጊዜ፣ ቀጠሮ ጊዜ፣ ጊዜ ዕድሜ ነው፡፡ ዘመን ማለት ቁጥር ያለው ጊዜ ነው፡፡ ጊዜ የተባለው ምንት ዓለም ከተፈጠረች ጊዜ ጀምሮ እስካለችበት ጊዜ ድረስ የሚኖር ያለ ሲሆን ይህን ጊዜ…
Read 7080 times
Published in
ህብረተሰብ
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በአገራችን የሚገኙት ዕውቅ ዩኒቨርስቲዎች፣ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው አውሮፕላን ማረፊያዎች፣ አውቶቢስ መናኸሪያዎች፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቦች፣ ቴአትርና ሲኒማ ቤቶች... በጣት የሚቆጠሩ ነበሩ፡፡ የሚበዙት ደግሞ በመንግሥት ይዞታነት ነበር የሚታወቁት፡፡ እንዲህ አይነት እጥረት የሚታይባቸውን መስኮች ለማስፋፋት በመንግሥት እየተሰሩ…
Read 4060 times
Published in
ህብረተሰብ