Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 21 April 2012 16:29

አምለሰት ስለ ፍቅር

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ቅዳሜ መስከረም 22 ቀን 1997 የተማሪ ፍቅር ቅዳሜ መስከረም 22 ቀን 1997 የተማሪ ፍቅር ሃይ ፍሬንዶቼ፡፡ አዳሜ ወንዴና ሴቴ ሰዌ ሁሉ ምን ያለው ፈጣጣ ሆኗል? እኔ መቼም አይን ቀቅሎ የበላ ለጉድ ሞልቷል ነው የምለው፡፡ “ምን ሆና ነው?” ብላችሁ ማሰባችሁን ወድጄላችኋለሁ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
የዚህ አገር ነጋዴዎች በጣም የሚያበዙት አይመስላችሁም! አለ አይደል … ነገረ ሥራቸው ሁሉ … የሰውን “ስስ ብልት” እያዩ “ጉሮሮ ሲጥ አድርጎ” መቀበል አይነት ሆኗል፡፡ ገና ለገና እዚህና እዛ ላይ “መቶ ሁለት መቶ ብር ተጨማሪ ወጪ መጥቶብኛል፤” አይነት ነገር ተብሎ እኛ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
ከአብዛኛዎቹ የእድሜ ቢጤዎቻቸው በተቃራኒ “በኔ ትውልድ” ፍቅር የወደቁት በእጅጉ የምናፍቃቸው ጋሽ ስብሐት ለአብ እንደ እኔ የነፃነት ኑሯቸውን የሚወድላቸው በርከት ያለ ሰው የመኖሩን ያህል ባደረጉ በተናገሩት፣ ባሰቡ በፃፉት የማይደሰቱ ሰዎችም መኖራቸውን መታዘብ ችያለሁ፡፡ በእሳቸው ጉዳይ ዝምታን እንመርጣለን የሚሉ ሰዎች ከሚጠቃቅሷቸው “ደፋር”…
Saturday, 21 April 2012 16:18

ትንሳዔ ለሁላችን!

Written by
Rate this item
(0 votes)
በመጀመሪያው ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፡፡ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይህም በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፡፡ ሁሉ በእርሱ ሆነ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለእርሱ አልሆነም” የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1÷1-5 የገነትን ሥርዓት ያፈረሰው የመጀመሪያው አዳም የእግዚአብሔር ልጅነቱን ተነጠቀ፡፡ የእግዚአብሔር ልጅነቱን በረከት ከመነጠቁ ጋር…
Saturday, 21 April 2012 16:15

የትራፊክ መብራትና የብር ኖቶቻችን

Written by
Rate this item
(0 votes)
የብሮቻችን ነገር ወረቀት እየሆነብን ከተቸገርን ከራረምን፡፡ አምና ስናማርር ዘንድሮ ይብሣል፡፡ አይታወቅም ከርሞ ደግሞ ይለይለትና እናርፋለን፡፡ አምና ቡና በሚጠጣበት ዘንድሮ ሻይ አይጠጣም፤ አምና ጥብስ የሚበላበት ዘንድ የሽሮ ዋጋ ሆኗል! …ምንም እንኳ ጡር ፈርተን “የባሰ አታምጣ” ብንልም… የድህነት ፏፏቴ ቁልቁል እየደፈጠጠን ስለሆነ…
Rate this item
(2 votes)
“ለህይወት ግብ እንድንበቃ የትራፊክ አደጋ ይብቃ!” በሚል መርህ የትራፊክ ደህንነት ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተለያዩ ዝግጅቶችን በማቅረብ በአንድ ሳምንት ተግባራዊ ከሆኑት መርሐ ግብሮች መካከል ማክሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2004 ዓ.ም በቸርችል ሆቴል የተሰናዳው የፓናል ውይይት አንዱ ነበር፡፡ በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸውን ሰዎች እየተቀበሉ…