ህብረተሰብ
“ሀረስቱል ሽባበል ሙጃህዲን ፊ ቢላደል ሂጅራተይታን” በሚል ስያሜ ተደራጅተው ከአልቃኢዳ አልሸባብ ጋር የቀጥታ ግንኙነት በመመስረ፣ በኢትዮጵያ የተለያዩ የሽብር መዋቅሮችን በመፍጠር ህገመንግስታዊ ስርአቱን ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል በሚል በተከሰሱት 28 ግለሰቦች ላይ ምስክሮች እየተሰሙ ነው፡፡ ከጥቅምት 19 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 ተከታታይ…
Read 1762 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 02 November 2013 11:12
ንግስት ሳባ አረብ ሳትሆን ኢትዮጵያዊት ንግስት ናት!
Written by በአንዱአለም ናስር andualemnassir@gmail.com
በታላቁ መጽሃፍ “መጽሃፍ ቅዱስ” ላይ በመጽሃፈ ነገስት ቀዳማዊ ላይ በምዕራፍ 10 ከቁጥር 1 እስከ 13 ድረስ ንግስተ ሳባ ጠቢቡ ሰለሞንን ጎብኝታ ወደ ሃገሯ እንደተመለሰች ይናገራል፡፡ ዓረቦች ይህንን ታሪክ የግላቸው ለማድረግ መጠነ ሰፊ ጥረት አድርገዋል፤ ባይሳካላቸውም፡፡ ንግስተ ሳባ የራሳቸው ንግስት በመሆን…
Read 28954 times
Published in
ህብረተሰብ
አድዋ ላይ ከወደቁት ጀግኖች ኢትዮጵያውያን አንዱ የሆኑት ፊታውራሪ ገበየሁ፤ “ጠላትን ስሸሽ ከሞትኩኝ አስከሬኔን እዚያው ቅበሩ፤ ጠላትን ፊት ለፊት ተጋፍጬ ከሞትኩ ግን አስከሬኔን በሀገሬ ይቅበሩልኝ” ሲሉ አፄ ምኒልክን ቃል አስገብተዋቸው ነበር፡፡ የአድዋ ጦርነት ተጀመረ፡፡ ባልቻም እያዋጉ ጠላት ያለበት ድረስ በድፍረት ዘለቁ፡፡…
Read 5157 times
Published in
ህብረተሰብ
የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ ተደጋጋሚ የነዋሪዎች እሮሮዎችና አቤቱታዎች ሲስተጋቡ የቆዩ ሲሆን መንግስት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ፣ የስነምግባር ጉድለቶችን ለማሻሻል የተለያዩ እርምጃዎች መውሰዱ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን አሁንም ችግሮቹ እንዳልተፈቱ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ ባለፈው ሰሞን የማህበራዊ ጥናት መድረክ “የህዝብ አገልግሎት አሰጣጥ ስነምግባርና ተጠያቂነት”…
Read 5780 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 02 November 2013 11:06
“ጳጉሜ ስድስት” ስለየትኛው ዘመን መቁጠሪያ ነው የሚናገረው?
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com solomon.abebe.395@faceook.com
ለምሑራኑ እና ለጸሐፊዎች በጭራሽ ሊገቡ ያልቻሉ የኢትዮጵያ ውርስና ቅርሶች አሉ ከተባለ የዘመን መቁጠሪያው አንዱ መሆን አለበት፡፡ በ1990ዎቹና ከ2000 ዓ.ም ወዲህ ብቻ አሥር የሚጠጉ ጽሑፎች በመጽሐፍና በድረ ገጽ ቀርበውበታል፡፡ ይህንኑ በቀጥታ የሚመለከቱ የምርምርና ጥናት ሥራዎች፣ ዓውደ ጥናቶችና ዓውደ ርዕይ ቀርበውበታል፡፡ የትኞቹም…
Read 2560 times
Published in
ህብረተሰብ
ዓይኖቻችን በየዕለቱ 15ሺ ያህል ጊዜ ይርገበገባሉእያንዳንዱ ሰው በቀን 2 ሊትር ምራቅ ያመርታልበየደቂቃው ከ30ሺ - 40ሺ የቆዳ ሴሎች ይሞታሉ ከተፀነስንበት ሴኮንድ ጀምሮ፣ በሕይወትና በጤንነት የምንንቀሳቀሰው ቅንጣት ታህል ስህተት ሳይፈፅሙ ተግባራቸውን ስለሚፈፅሙ ነው፡፡ እስቲ ጥቂቱን እንይ፡፡ 20ሺህ ያህል ሀሳቦችበአንጎላችን ውስጥ ምን ያህል…
Read 5912 times
Published in
ህብረተሰብ