ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
“መስፍን ቅንና ግልፅ ሰው መሆኑን አውቃለሁ” (ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል) መስፍን ሀብተማርያም በሁለት በኩል አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡ አንደኛው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወግ ስነ-ፅሁፍ ዘውግና በሌላውም ዘርፍ ከ10 ዓመት በላይ አስተምሯል፡፡ መስፍን ራሱ ከሚፅፈው ውጭ የሚፅፉ የፈጠራ ሰዎችን በመፍጠር ከፍተኛ ድርሻ ነበረው፡፡ ውጭ አገር…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ አዲስ የተዋቀረው የባለስልጣኑ የማናጅመንት ቡድን ባለፈው ዓመት “ግምገማዊ ስልጠና” አካሂዶ ነበር፡፡ ግምገማው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮችን፣ ከፍተኛ ኦፊሰሮችና ሌሎች ሰራተኞችንም ይጨምራል፡፡ የግምገማው ቦታ አዳማ ዩኒቨርሲቲ ነበር፡፡ መኝታ እንዲሁም ቁርስና እራትን የምንጠቀመው…
Rate this item
(8 votes)
ይህን አጭር ጽሑፍ ለመፃፍ ስዘጋጅ የሮን ሃወርድ ፊልም የሆነውንና ራስል ክሮው የሚተውንበትን Beautyfull mind የተባለውን ፊልም እየተመለከትኩ ነበር፡፡ በፊልሙ ላይ ዋናው ገጸ ባህሪ ለፍቅረኛው ክዋክብትን ሲያሳያት ይታያል፡፡ ድቅድቅ ባለው ጨለማ ውስጥ ከሚታዩት ክዋክብት መካከል አንዳንዶቹ በአሁኑ ጊዜ ህልውና እንደሌላቸው ያውቃሉ?ነገሩ…
Saturday, 12 July 2014 12:16

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሳይፈልጉ ታማኝ ከመሆን ይልቅ ጨርሶ ታማኝ አለመሆን ይመረጣል፡፡ ብሪጊቴ ባርዶት (ፈረንሳዊ የፊልም ተዋናይና የእንስሳት መብት ተሟጋች)አዎ፤ ትዳራችን ላይጠገን እስከመጨረሻ መፍረሱ ግልፅ እስኪሆን ድረስ ታማኝ ነበርኩ፡፡ የዌልስ ልኡል ቻርልስ (ለሚስቱ ታማኝ እንደነበር ሲጠየቅ የመለሰው)ከወሲብ የመታቀብ መርህ ስሜትን ማፈን አይደለም፡፡ ህይወትን ሙሉ…
Saturday, 12 July 2014 12:19

ግሩም የንባብ ማነቃቂያ!!

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከአሁን በኋላ ሰኔ 30 ዓመታዊ የሂሳብ መዝጊያ ዕለት ብቻ ተደርጐ አይታሰብም ስል አሰብኩ፡፡ ዕለቱ ብሔራዊ የንባብ ቀን ይሆን ዘንድ አንጋፋው የደራሲያን ማህበር ንቅናቄ መጀመሩን ይፋ አድርጓል፡፡ እኛም አበጀህ ብለናል። “በዕውቀትና በመረጃ ለበለፀገ ህብረተሰብ መጽሃፍትና ሚዲያ በአንድ ሥፍራ” በሚል መርህ ባለፈው…
Saturday, 12 July 2014 12:17

እየተሰደቡ መጓዝ፤

Written by
Rate this item
(3 votes)
በትርፍ እየተጫኑ መሞት - የአዲስ አበባ ታክሲ ተሳፋሪ እጣ!የጽሁፌ መነሻ የሆነው በከተማችን አዲስ አበባ ባሳለፍነው ሳምንት ውስጥ ብቻ ወደ 5 ሚኒባስ ታክሲዎች ላይ የደረሱ የትራፊክ አደጋዎች፤ በተለይ ደግሞ ብእሬን እንዳነሳ ያደረገኝ እሁድ ሰኔ 29 ቀን 2006 ዓ.ም 10፡00 ሰዓት አካባቢ…