ህብረተሰብ
Saturday, 20 September 2014 10:50
ከአዙሪት ያልወጣው የግል ትምህርት ቤቶች ጉዳይ
Written by በተካልኝ ከድር (taklignkm@gmail.com)
በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል ት/ቤቶች የተጋነነ የትምህርት ክፍያ ይጠይቃሉ የሚል አቤቱታ ያልቀረበባቸው ጊዜ የለም፡፡ በቅርቡ ግን መንግስትም ጭምር ለችግሩ ትኩረት የሰጠው ይመስላል፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የመነጋገርያ አጀንዳም ሆኖ ሰንብቷል፡፡ እኔም ብዕሬን ያነሳሁት ይሄንን ርዕሰ ጉዳይ በተመለከተ ሃሳቤን ለመግለፅ ነው፡፡ ትምህርትን የማዳረስ…
Read 2768 times
Published in
ህብረተሰብ
- ዶ/ር አረጋ ይርዳው (የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ) በኩባንያችን በኩል ባለፈው አመት የተከናወኑት ተግባራት በሙሉ አመርቂ ነበሩ፡፡ በተለይ በቴክኖሎጂ ግሩፑ አካባቢ ጥሩ ስራ ነው የተሠራው፡፡ በቀጣይ ደግሞ በተለይ የመብራት አገልግሎቱ መሻሻልና የባቡር ዝርጋታው መጠናቀቅ፣ በሀገራችን ያለውን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ መልካም ያደርጉታል…
Read 1347 times
Published in
ህብረተሰብ
(እስቲ እውነት እውነቱን እናውራ) ሰው መሬት መንገሻው ሰማይ መናፈሻው ተደርገው የታነፁለት ንጉስ ነው፡፡ ስለሆነም ልቡን ስሎ፣ አዕምሮውን አብስሎ ሲተጋና ጥበብን ሲሻ በመሬት የተተከሉ፣ በሰማይ የተሰቀሉ እንዲሁም መሀል ላይ የሚንቀዋለሉ ፍጥረታት ሁሉ ያለማመንታት ይገዙለታል፡፡ እሱም ለስጋው ድሎት፣ ለነፍሱ ችሎትና ለመንፈሱ አገልግሎት…
Read 3580 times
Published in
ህብረተሰብ
(መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም) … መስከረም ሁለትን ሳስብ ብዙ ነገር ወደ አዕምሮዬ ይመጣል፡፡ ደርግ ከንጉሰ ላይ ሥልጣን ከተረከበ በኋላ በየዓመቱ መስከረም ሁለት ትልቅ ክብረበአል ነበር፡፡ ወጣቱ አብዮት የሚባለውን ሲያይ መጀመሪያ አካባቢ ጉጉና ደስተኛ ነበር፡፡ በአሉም በሠራዊቱ የተለያዩ ትርኢቶች ታጅቦ፣…
Read 3301 times
Published in
ህብረተሰብ
(መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም) … መስከረም ሁለትን ሳስብ ብዙ ነገር ወደ አዕምሮዬ ይመጣል፡፡ ደርግ ከንጉሰ ላይ ሥልጣን ከተረከበ በኋላ በየዓመቱ መስከረም ሁለት ትልቅ ክብረበአል ነበር፡፡ ወጣቱ አብዮት የሚባለውን ሲያይ መጀመሪያ አካባቢ ጉጉና ደስተኛ ነበር፡፡ በአሉም በሠራዊቱ የተለያዩ ትርኢቶች ታጅቦ፣…
Read 2204 times
Published in
ህብረተሰብ
የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የግል አሽከርና አልባሽ ስዩም ጣሰው በ14 ዓመት የቤተመንግስት አገልግሎታቸው፣ በዕለት ማስታወሻቸው ላይ ሲያሰፍሩ የቆዩትን መረጃ ጋዜጠኛ ግርማ ለማ አስተካክሎ በ2006 ዓ.ም “የንጉሡ ገመና” በሚል ለንባብ አብቅቶታል፡፡ የጃንሆይ የመጨረሻ ሰዓት ምን እንደሚመስል ለማስታወስ ከዚሁ መጽሐፍ ላይ ተከታዩን ቀንጭበን አቅርበናል፡፡…
Read 4132 times
Published in
ህብረተሰብ