ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ያስተማሯት ጎበዝ ተማሪ በትዳር ሰበብ (ያውም በወላጆቿ ግፊት) ትምህርት ስታቋርጥ በጣም ነው ያዘኑት፡፡ “ልጅቷ በትምህርቷ ጎበዝ ስለነበረች ከክፍል 1ኛ ነበር የምትወጣው፡፡ አማካይ ውጤቷ 92 ነበር፡፡ አንድ ጊዜ ከክፍል 2ኛ ወጥታ “እንዴት ተደርጎ?” ብላ አልቅሳለች፡፡ ወላጆቿ “አንቺን…
Saturday, 20 December 2014 12:35

ሰርካለማዊ እጆች

Written by
Rate this item
(4 votes)
አንድ ወዳጄ መጥቶ “እንዋብማ” አለኝ፡፡ ወዴት እንደምንዋብ ሳልጠይቅ “ቅደምማ” አልኩት፡፡ ወዳጄ የአራት መፃህፍት ደራሲ ነው፡፡ የመንፈስ ትርፉን ሳያሰላ በከንቱ ተውቦ የሚያስውብ እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡ ከእኔ ቤት እምብዛም እርቀን ሳንዋብ እቦታው ደረስን - Economic Commission of Africa ግቢ፡፡ ለካ መዋባችን የአጋጣሚ አልነበረም፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
በአገራችን “ወጣት የነብር ጣት” የሚል አባባል አለ፤ ወጣትነት የብርታትና የጉብዝና ዕድሜ መሆኑን የሚገልጽ ነው፡፡ ነብር ጥፍሮቹን በሚያድነው እንስሳ ላይ ከሰካ፣ ሰካ ነው፣ እንስሳው የትም አያመልጥም፡፡ ከዚያ በኋላ ጉሮሮውን አልያም ማጅራቱን ባንድ ንክሻ ይዞ ሲጥ ማድረግ ብቻ ነው፡፡ ወጣቶችም አንድ ነገር…
Rate this item
(10 votes)
ከ6 ኪሎ ወደ ምኒሊክ በሚወስደው መንገድ በምናብህ እየኳተንክ ነው፡፡ መቼም የ6 ኪሎ ሰው ምሁር ነው፡፡ አንድ ጐረምሳ የአንስታየንን ሬላቲቪቲ ቲዎሪ እንደ አቡነዘበሰማያት በቃሉ ሲወጣው ብታይ፤ “ምን የእብድ ሰፈር ገባሁ” ብለህ እንዳትደነግጥ፡፡ እዚህ ላይ፡-አወይ 6 ኪሎ አወይ ምኒሊክ ሆይአፈሩም ቅጠሉም ምሁር…
Rate this item
(8 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የዓመቱ የመጀመሪያው ሩብ ፉት አለ አይደል!እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ለሴት ጓደኛው ስጦታ መስጠት ይፈልግና ምክር ይጠይቃል፡፡ “ለጓደኛዬ ምን ስጦታ ብሰጣት ጥሩ ነው?” “ትወድሃለች?”“እንደምትወደኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡” “እንግዲያው፣ ምንም ነገር ብትገዛላት ደስ ይላታል፡፡”‘ቢሆን ኖሮ አሪፍ ነበር’ የሚባለው እንዲህ ነው፡፡ አሀ… ስጦታ…
Rate this item
(3 votes)
ክፍል ፩ እንዲያው ዘው ተብሎ አይገባ ነገር! ”ቤቶች!” ተብሎ ”ደጆች!” ተብሎ “ይግቡ/ግባ!” ተብሎ ነው እንጅ። ጠፍቼ ሰነበትኩ። ከረምኩ ሳይሻል አይቀርም። “ለመሆኑ አሰፋ ጫቦ የት ገባ” ብለው በአደባባይ የጠየቁት ወሰንሰገድ ገ/ኪዳንንና እንዳለ ጌታ ከበደን እንዲሁም ሌሎች እዚህ በስም ያልጠቀስኳቸውን ሁሉ አመስግናለሁ።…