ህብረተሰብ
ለመሆኑ አንድ ህዝብና መንግስት ከዚያች ከትንሽ ደሴት ተነስቶ፣ ሩብ አለምን ለመግዛት ያስቻለው የአማካዩ ግለሰብ መሰረታዊ እና ዘላቂ ጠባይ ምን ይመስል ይሆን? መልስ፡- እንደ ብረት የጠነከረ፣ ምንም ይሁን ማንም የማይበግረው discipline ወይም ስነ ስርአት፡፡ የዚህ ባህሪ ገፅታ “Empire Builder” የሆነ ነብስ…
Read 2350 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ሰው በትርፍ ጊዜው ብዙ ሙታን ወደተቀበሩበት የመቃብር ስፍራ ሄዶ በሰዎች መቃብር ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች በማንበብ ሳይ ሳለ፣ በአንድ ሰው መቃብር ላይ አንድ ግር የሚል ጽሑፍ አነበበ፡ ጽሑፉ በ”30 ዓመቱ ሞተ፣ በ60 ዓመቱ ተቀበረ” ይላል፡ ጽሑፉ ግር ብሎት ቆሞ ማሰላሰል…
Read 4787 times
Published in
ህብረተሰብ
የጐንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ የሆኑት አቶ ጌትነት አማረ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል አከባበር፣ በእንግዶች አቀባበል፣ በቱሪዝም፣ ስለ ኢንቨስትመንት እና ቅርስ ጥበቃ ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መልካሙ ተክሌ ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል፡፡ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ተወላጆቿ እስካሁን ለጐንደር ምን አደረጉ? ባለፈው መንግስት…
Read 1385 times
Published in
ህብረተሰብ
ጐንደር ማለዳ ነቅታለች፡፡ ለጥምቀት ያለችውን የክት ቀሚሷን ለብሳ አደባባይ ወጥታለች፡፡ “እልል” እያለች፣ እያሸበሸበች፣ “ሆ” እያለች፣ እየዘመረች ወደ ጥምቀተ ባህሩ ወርዳለች፡፡ የፋሲል መዋኛ ዙሪያውን በቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ በምዕመናንና በቱሪስቶች ተከቧል፡፡ ከጥምቀተ ባህሩ በስተምዕራብ አቅጣጫ ካህናት፣ ቀሳውስት፣ ጳጳሱና የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን በልብሰ…
Read 1951 times
Published in
ህብረተሰብ
ይምርሃነ ክርስቶስን ጐበኘን! ላሊበላ የማር አገር ነው፡፡ ማር ካለ ጠጅ አለ - ብርዝም፣ ደረቅም! ይህንኑ ልናይ አመሻሽ ላይ አራት ሆነን እንወጣለን፡፡ ሁለቱ ወጣቶች አብረውን ናቸው፡፡ ቀጭኑ ወጣት “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” የሚባል ዓይነት ልጅ ነው፡፡ ብዙ አድባራትንና ገዳማትን ከዚህ በፊት…
Read 1848 times
Published in
ህብረተሰብ
ለተፈጥሮ የነበረኝ አመለካከት እንደ ዥዋዥዌ ወደ ሁለት አቅጣጫ የሚወዛወዝ ነበር፡፡ ሁለቱም አቅጣጫዎች ጽንፈኝነትን የሚያበረታቱ እና እርስ በራሳቸው ደግሞ ተቃራኒ ጠላታሞች ነበሩ፡፡ ዥዋዥዌው ቀጥ ብሎ ሲቆም ብቻ ነው ሰላምን ማግኘት የሚቻለው፡፡ የዥዋዥዌ መቀመጫ ከመሬት ጋር ተተክሎ ግራ እና ቀኝ ዘመም መሆኑን…
Read 3122 times
Published in
ህብረተሰብ