ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
አቶ ደስታ አስፋው(በኢህአዴግ ፅ/ቤት የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ) አዲስ አድማስ ጋዜጣ በቆየባቸው 15 ዓመታት ውስጥ ጠንካራም ደካማም ጎኖች እንዳሉት ታዝቤያለሁ፡፡ ከጠንካራ ጎኖቹ መካከል የተለያዩ ጉዳዮችን በተከታታይ በመረጃ መልክ ለህዝብ ማድረሱ ነው፡፡ ከዚያ ውጪ አልፎ አልፎ የሚዛናዊነት ችግሮች ይታዩበታል፡፡ አዲስ…
Monday, 09 March 2015 11:50

ሴቶች በዋሉበት

Written by
Rate this item
(6 votes)
ማስታወሻነቱለድምጻዊት ንግሥት አበበ እንደ እምነታችን እና እንደ ባህላችን ሁሉ ቋንቋችንም ለወንድ ያዳላል፡፡ ወንድ የሚለው ቃል ቃጭል ማንጠልጠልን ብቻ የሚገልጽ ቃል አይደለም፡፡ በተለመደው አማርኛ፣አንድ ሰው ወንድ ነው ሲባል ጀግና ነው ልበ ሙሉ ነው፤ ማለት ነው፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ወደ ጦር ሜዳ…
Monday, 09 March 2015 11:46

ለመሆኑ ሳቅ የማን ናት?

Written by
Rate this item
(7 votes)
የእግዚአብሔር ወይንስ የሰይጣን?.... ሰይጣን ምን አባቱ ቆርጦት ይስቃል! ስራውን ሰርቶ ሲጨርስ የት ተወስዶ እንደሚጣል እያወቀ ይቆዝም እንጂ ምን ያስቀዋል!...ሳቅማ የሰው ልጅ ብቸኛ አንጡራ ሀብቱ ናት። ፍርሐቱን የሚያሸንፍባት….ከአቅሙ በላይ ውድ አድርገው የሸጡለትን ህይወቱን ቀለል፣ ረከስ የሚያደርግባት እፎይታው፡፡ ሳቅማ የእኔ ናት፡፡ ግን…
Rate this item
(4 votes)
“ከወፍራም ቡና ጋር አብሮ የሚሄደው ነገር ምንድን ነው?” ብዬ ስጠይቃችሁ፤ ምን ቡና አለ?! ብላችሁ ወደ ወትሮው ምሬታችሁ እንድትገቡ አልፈልግም፡፡ ከወፍራም ቡና ጋር የሚሄደው ነገር ንባብ ነው፡፡ ጋዜጣ ወይንም መፅሔት አሊያም መፅሐፍ ከያዛችሁ ማለፊያ ነው፡፡ … ታዲያ ቡና እያጠጣ ጋዜጣ በራሱ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ለአድማሶች፣ እንኳን ለአሥራ አምስተኛ ዓመታችሁ አደረሳችሁማ! “እንኳን ለምናምነኛ ዓመት አደረሳችሁ…” መባባል አሪፍ ነገር ነው፡፡ እንዲህ ለመባል ዕድሉን ያላገኙትን ማሰቡ ጥሩ ነው፡፡ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ጥያቄ አለን፣ በ‘ድሮ አራድነት’ና በ‘‘ዘንድሮ አራድነት’…አለ አይደል…ፊልሞች ይሠሩልንማ! ልክ ነዋ…ነገሮች ግልጥና ግልጥ ይሁኑልና! የአራዳነት ‘ዴፊኒሽን’…
Monday, 02 March 2015 09:35

ታላቁ የአድዋ ድል

Written by
Rate this item
(4 votes)
“የዓለም ታሪክ ተገለበጠ”ከፈረሠኞች አሉ በልዩ መሀል አገዳ የሚለያዩ፤ * * *አየሁት አድዋን እንደ ኮከብ ደምቆ የበቀለበትን ሠው መሬት ላይ ወድቆ፤ * * *የአድዋ ሥላሤን ጠላት አረከሠው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሠው፤ * * *ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን…