ህብረተሰብ
“አፄ ኢያሱ፤ የመድሓኒት ቅመማውን እንዳሳየው ይፈልጋል፡፡ መድሐኒቶቹ የሚያስከትሉትንም ውጤት ለማወቅ ጥረት ያደርግ ነበር፡፡ በዚህ ሳይወሰን ወደፊት መድሐኒቶቹን ለመሥራት እንዲቻል የአሰራር ሂደቱን በሰነድ እንድመዘግብለት ይጠይቀኝ ነበር፡፡--” ጨዋራችንን ከነበረበት አንስተን አንቀጥል፡፡ እንደ ፖንሴት ገለፃ፤ በጎንደር ቤተመንግስት ግቢ አራት አብያተ ክርስትያናት አሉ፡፡ በእነዚህ…
Read 2053 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገር ምንድን ናት?! … ብለን እንጀምር፡፡ በድሉ ዋቅጅራ “ሀገር ማለት የኔ ልጅ” በሚለው ግጥሙ እንዲህ ይለናል፤“ሀገር ማለት ልጄ ሀገር ማለት፣ እንዳይመስልሽ የተወለድሽበት ቦታ፣ የተወለድሽበት አፈር፣ እትብትሽ የተቀበረበት ቀድመሽ የተነፈሽው አየር፣ ብቻ እንዳይመስልሽ፡፡ ሀገር ረቂቅ ነው ቃሉ፤ ሀገር ውስብስብ ነው ውሉ፤…”ሀገር…
Read 17487 times
Published in
ህብረተሰብ
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Read 2342 times
Published in
ህብረተሰብ
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Read 1495 times
Published in
ህብረተሰብ
ፖንሴት በኢትዮጵያ ግዛት በተመለከተው ሁኔታ ተደንቋል፡፡ አበባው፣ ቅመማቅመሙ፣ ዛፉ እና ሣር ቅጠሉ ሁሉ ገነትን የሚያስታውስ ሆኖ ታይቶታል፡፡ በኑቢያ እና በሰናር ከተመለከተው ጥቁር የፊት ገፅ ለየት ያለ፤ ጠይም ዓሳ መሳይ የሚባል ገፅታ ያላቸው ልዩ ህዝቦች መካከል መግባቱንም ይናገራል፡፡ከ1632 ዓ.ም (እኤአ) ወዲህ፤…
Read 2319 times
Published in
ህብረተሰብ
የእናት መጥፎና የስደት ጥሩ የለውም፡፡ ጥሩ ቢኖርም በጥቂቱ ነው፡፡ እሱም ከብዙ መከራና ስቃይ በኋላ የሚደረስበት ነው፡፡ ይህን ተራራ ውጣው፤ ይሄን ወንዝ ተሻገረው፤ ይሄን ዳገት ቧጠው፣ ይሄን ቁልቁለት ሩጠው፤ ይሄን ሜዳ ጋልበውን ወዘተ የተባልከውን ካደረግክ በኋላ የምትደርስበት ነጥብ ነው፡፡ በተረፈ እንደ…
Read 3317 times
Published in
ህብረተሰብ