ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
የደመቀ ወልዴ “የቡና ላይ ሃሳብ” የመጀመሪያዋ ግጥም ከዓመታት በፊት ወዳነበብኩት አንድ የሥነ - ጽሑፍ መጽሐፍ ወሰደችኝ፡፡ እናም መጽሐፍት መደርደሪያዬ መዝዤ አወጣሁዋትና ቆዘምኩ፡፡ የግጥም ደግነቱ ይህ ነው። ረዥም ምላሹን አውጥቶ በነበልባል ሃሳቦቹ፣ በጥምዝምዝ ሀረጐቹ ልብን ሊከብብ ይችላል፡፡ አንዳንዴም የውስጥ ድምፃችን የገደል…
Rate this item
(8 votes)
አሁን የምንገኝበትን ታሪካዊ ወቅት፤ ጀርመኖች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከደረሰባቸው ድቀት ወጥተው፤ አንገታቸውን ቀና ካደረጉበት ሁኔታ ጋር ማዛመድ ይቻላል፡፡ የዚያ ዘመን ጀርመናዊያን ከጦርነት መዓት ተርፈው፤ ጦርነትን ሸሽተው ከሄዱበት አካባቢ ወደ ቀያቸው ሲመለሱ፤ ቤታቸው ፈርሶ፣ አውራ ጎዳናቸው በታንክ እና በቦንብ ታርሶ፤ የጥይት…
Rate this item
(5 votes)
• “በባዶ እግር የሚያስኬድ ባህል ለምን ጥንቅር አይልም”• “ሸክም በአህያ እንጂ በሴት ጀርባ ማጓጓዝ መቆም አለበት”• “ከአባይ ማዶ ጀምሮ የሴቶች ስቃይና እንግልት የበረታ ነው” ባለፈው ሰሞን ለሥራ ጉዳይ ወደ ሰሜን ሸዋ በተጓዝኩበት ወቅት ከአንዲት የ56 ዓመት ቆፍጣና የሴቶች መብት ተሟጋች…
Rate this item
(7 votes)
- ደርግ የረሸናቸው የንጉሡ ባለሥልጣናት 60 አይደርሱም ተብሏል- መፈንቅለ መንግሥቱ ቢሳካ ኖሮ ኤርትራ ከመገንጠል ትድን ነበር?- በዓሉ ግርማ መገደሉን ኮሎኔል ፍስሃ በመጽሐፋቸው ይፋ አድርገዋል- “ፎቆች ተገንብተዋል፤ መንገዶች ተሰርተዋል፤ ሌላ ያየሁት ነገር የለም” በደርግ ዘመን በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያገለገሉትና በመጨረሻም…
Saturday, 28 November 2015 14:10

እየሱሳዊ ሽጉጥ ወግ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሌላው አይነት ጨዋታ ሰለቸን፡፡ እኔ እና ጱጳን፡፡ ጱጳ የጐረቤት ልጅ ነው፡፡ እንደኔው ሥራ ፈት ነው፡፡ እንደኔው ቁማር ይወዳል። ምናልባት ህይወታችን በአጠቃላይ በእርግጠኝነት ላይ የተመሰረተበት ጊዜ ኖሮ ባለማወቁ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻ ህይወታችንን ነቃ ለማድረግ ቁማር የሆነ ጨዋታ እናዘወትራለን፡፡ የምናውቃቸው የቁማር…
Saturday, 28 November 2015 14:05

ደሞ ለሴት!?

Written by
Rate this item
(2 votes)
የአገር ክህደት አንድምታው! የዛሬው ርዕሰ ጉዳዬ እናቴ፤ማቱኬ አጆ፤ስትል የነበረውን አስታወሰኝ። “ውሃውን ማን ያናግረዋል? ድንጋይ! ድንጋዩን ማን ያናግረዋል? ውሃ!” ትል ነበር፡፡ በተፈጥሮም ሆነ በሰዎች ሕይወት ወስጥ ያለውን የመነካካት፤የመያያዝ፤የመተሳሰር አንዱ ሌላውን የመቀሰቀስ (Chain Reaction) ነገር ለመግለጽ መሆኑ ነዉ። ዛሬ በዋናነትና በብቸኝነት ለማንሳት…