ህብረተሰብ

Rate this item
(7 votes)
ታሪክ ይዘምረው የኛን እንጉርጉሮየደበበ ሰይፉ“የክረምት ማገዶች”ምርጫና ሂስ ፥ ዕዝራ አብደላ“አቤት እኔ አቤት እናንተ!ምናችን ይሆን ያለምናችን ይሆን የሞተ?”[ለራስ የተፃፈ ደብዳቤ፥ ገፅ 70]ሰው ይሞታል፤ ይረሳል፤ አሻራውን ሳያወርስ -ላይኖረውም ይችላል- ይከስማል። ጥቂት ናቸው፥ አዕምሯቸውን ትተው ስለሄዱ፥ እውስጣችን እሚላወስ ግጥም፥ እሳቦት፥ የኅላዌ ጥያቄ ...…
Rate this item
(5 votes)
ፈጠራ ከልማድ መራቅና ብርቱ መሻት ነው ሳይንስ በደንብ ሲታይ ኢ-ሳይንሳዊ ገጽታ አለው። እንዲህ የሚያሰኙ በርካታ ገጠመኞች አሉ፡፡ እንደኔ አስተያየት፤ አዲስ ሳይንሳዊ ግኝት ወይም ቅኔ ለመፍጠር የሚያስችለው፣ ነገርን አጥብቆ መያዝ እንጂ መራቀቅ አይደለም፡፡ ተስፋ ሳይቆርጡ መጠበቅና የያዙትን ነገር ማጥበቅ ነው፡፡ በሳይንስም…
Rate this item
(1 Vote)
“የችግሩ አስኳልም አቃፊም ሁለት ጉዳዮች ይመስሉኛል፡፡ ኃላፊነቱን “የተረከበው” አካል የሚጠበቅበትንበቅጡ አለመስራቱና፣ አለመስራቱን የሚጠይቅ፣ “ለምን?” የሚል ወገን አለመኖሩ፡፡…-” እነሆ ከሆነልን ይልቅ የሆነብን ገዘፈ!... ይህቺ ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የህዝቦቿስ መከራና ስቃይ የሚቆመው፣ እንባቸውስ ላይመለስ የሚታበሰው መቼ ይሆን? የሚለውን መመለስ የሚችል ያለ…
Rate this item
(10 votes)
“ግለ ታሪክን መብላት በብልሃት” “ግለ - ታሪክ” እንደ ርችት እየተተኮሰ ከተማውን በተለያየ ቀለም ናኝቶች ተስተውሏል፡፡ “ግለ ታሪክ” ዓይን ፈልጎ እንዲያየው የሚያደርግ “ብርሃን” ስላለው ይሆናል፡፡ ከተማው ከዚህ የፅሁፍ ዘርፍ ውጭ ሌላ ሥራ ያለ አላስመስል እያለም ይገኛል፡፡ በብዛት ረገድ የሚጋደደው የ“ግጥም” መፅሐፍ…
Rate this item
(40 votes)
ሰሞኑን በአዲስ አበባ አንድ ትልቅ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የአዲስ አበባ ደረጃ አንድ ሌቦች ስብሰባ አድርገው ነበር፡፡ የስብሰባው መሪ ቃል ‹የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ሌቦች ምን ሊያደርጉ ይችላሉ?› የሚል ነው፡፡ ስብሰባው እንደተጀመረ አንደኛው የታወቀ ሌባ እጁን አወጣና ‹መፈክሩ ላይ የተጠቀስንበት ስም ትክክል…
Rate this item
(2 votes)
ባለፈው በጻፍኳቸው ሁለት ጽሑፎቼ ከጌታሁን ጋር አልተስማማሁባቸውም ያልኳቸውን ነጥቦች አንስቼ ነበር፡፡ በዚህኛው ጽሑፌ ደግሞ ጌታሁን ለመጀመሪያው ጽሑፌ ምላሽ የሰጠ ስለሚመስል በዚህ ምላሹና በተለይ ‹‹ከአሜን ባሻገር በቅርፅ አንፃር ወደ ድህረ ዘመናዊው የሚያደላ ነው›› ባለው ብያኔ ላይ አስተያየት እሰጣለሁ፡፡መጽሐፍ ገምጋሚው ጌታሁን አሁንም…