ህብረተሰብ
“የዓለም ፈርቶ - አደሮች ተባበሩ!”“ሰነፍ ሲኮራ ማጭድ ይታጠቃል” ይባላል፡፡ የዛሬ ርዕሰ ጉዳያችን ፍርሃት ነውና ፈሪስ? ብለን እንጠይቅ፡፡ ፈሪ ሲኮራ ምን ያደርጋል? ግልፅ ነው፡፡ “ፈሪ ሲኮራማ የጦር ሜዳ ልብስ ፒጃማ ያደርጋል፡፡” ምን ያደርግ? (ፈሪን ማለቴ ነው) ጦር ሜዳ ውሎው የአልጋ ላይ…
Read 3089 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 25 June 2016 12:23
መውጣትና መውረድ “እናንተም ስትወጡ ዕወቁበት፡፡ እኛም ስትወርዱ እንወቅበት፡፡
Written by ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
ከቀናት በፊት ለሥራ ጉዳይ ባሕርዳር ነበርኩ፡፡ ከአንድ ወዳጄ ጋር ስንጨዋወት ማኅበረሰባችን ከሥልጣናቸው የሚወርዱ ሰዎችን በበጎ የመቀበል ልማድ አለው ወይ? የሚል ነገር አነሣ፡፡ እኔም ‹ከሥልጣን ወርደው በሰላም የኖሩም በመከራ ያሳለፉም ዐውቃለሁ› አልኩት፡፡ ዐፄ ካሌብ ሥልጣናቸውን ትተው አባ ጰንጠሌዎን ገዳም ሲገቡ በልጃቸው…
Read 17832 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት “ዋግ የመታው አፍሪካዊ ፍልስፍና” በሚል ርዕስ በአቶ ደረጀ ይመር ለተፃፈው ጽሁፍ ምላሽ መስጠቴ ይታወሳል፡፡ እርሳቸውም ያመኑበትን የ”መልስ መልስ” ትችታቸውን ሰንዝረዋል፡፡ ይህ አካሄድ ፍልስፍናን ይጠቅማል፤ ምክንያቱም ዲሞክራሲያዊ ድስኩርን ያሳድጋል፡፡ የእይታቸው መነፅር ግን የተንሸዋረረ ነው፤ ማለትም የሰጡት ሂስ የጽሁፌን ይዘት…
Read 2043 times
Published in
ህብረተሰብ
“ድር ቢያብር አንበሳ ያስር!” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር በአገራችን ሥር የሰደደ አብሮ የመሥራት ባህል እንዳለ ጥሩ ማሳያ ነው፡፡ በርግጥም ኢትዮጵያውያን እንደ አብሮ መብላት ሁሉ አብሮ በመሥራትና በመተጋገዝ ክፉ ቀንን የማለፍ ልማድ እንዳላቸው አይነተኛ ማሳያ ነው፡፡ አብሮ ለመስራትና ለመተጋገዝ አስኳል ከሆኑት ማህበራዊ…
Read 3173 times
Published in
ህብረተሰብ
እግረ-ሰዲድ አለብኝ -የእግረ ህሊና፡፡ ስዱድ እግረ - ህሊናዬ፤ ዛሬ ወደ ጥንታዊት ቻይና ነው፡፡ ከላኦ ትዙ ጋር ጨዋታ አለኝ፡፡ ላኦ ትዙ፤ እጅግ ከተከበሩ ሦስት ታላቅ የቻይና ሊቃውንት (sages) አንዱ ነው፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከስድስት እስከ አምስተኛው ክፍለ ዘመን የኖረና የኮንፊሽየስ (Confucius)…
Read 1947 times
Published in
ህብረተሰብ
ህይወት ድጋሚ የሌላት አንድ ናት ብለን እናስብ፡፡ ምንጯ ደግሞ የእግዜር እስትንፋስ፡፡ህይወት ያለ ኑሮ በአየር እንደተነፋች ፊኛ ናት፡፡ህይወት ያለኑሮ ባዶ የንብ ቀፎ ናት፡፡ቀፎ ያለንብ የንብ ቀፎ እንደማይባል ሁሉ ህይወትም ያለ ኑሮ የሰው ህይወት ለማለት አይቻልም፡፡ህይወት በእስትንፋስ መልክ ከፈጣሪ ሳትለፋ የተቀበልከው ስጦታ…
Read 2456 times
Published in
ህብረተሰብ