ህብረተሰብ
Saturday, 14 January 2017 15:45
በጠራራ ፀሐይ፣ በእንፋሎትና በነፋስ የሚወሰድ ብዙ ቢሊዮን ብር የድሃ አገር ሃብት!
Written by ዮሃንስ . ሰ.
“የእንፋሎት ሃይል”፣ “አሉቶ ላንጋኖ”... እየተባለ ሲነገርና ሲዘመር …ለስንት ዘመን ሰምተናል? … “ለስንት ዓመትስ ተፅፎለታል?” የሚል ጥያቄ ከጨመርንበትማ... ጉዳዩ የታሪክ ጥያቄ ይሆንብናል፡፡ ነገርዬው፣ ከሃያ ዓመት በላይ፣ ከሩብ ምዕተ ዓመት የዘለለ የረዥም እድሜ “ባለፀጋ” ነው፡፡ ሆኖታል። በመንግስት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ዘወትር የሚዘመርለት፤ በውሃና…
Read 1923 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንድ በኩል፡ አብዛኛው ነገር እየተሟላ ነው - በየዓመቱ ከመንግስት በጀት ውስጥ ሩብ ያህሉ ለትምህርት እየተመደበ ነው። በቂ ትምህርት ቤቶችና መማሪያ ክፍሎች፣ በዲፕሎማና በዲግሪ የተመረቁ መምህራን፣ ባለቀለም አዳዲስ መፃህፍት፣ ‘ፕላዝማ’ ቴሌቪዥኖችና ኮምፒዩተሮች... እየተሟሉ ነ … የትምህርት ጥራትን፣ የተማሪዎችን ውጤት ለማሳደግ!በሌላ በኩል፡…
Read 10021 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 14 January 2017 15:44
“የማራኪ አንቀጽ ምንተፋ ቅሌት” ከአፍሪካ እስከ አሜሪካ ታላላቅ መሪዎች
Written by Administrator
ባለፈው ቅዳሜ ማለዳ...ምዕራብ አፍሪካዊቷ ጋና፣ ለሳምንታት ደፋ ቀና ያለቺበትን የአዲሱ መሪዋ በዓለ ሲመት በድምቀት አከበረች፡፡ አዲሱ የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ፣ ከመዲናዋ አክራ ለሚወዱት ህዝባቸው በስሜት የታጀበና ልብ የሚነካ ንግግር አደረጉ፡፡ ህዝባቸውም የታላቁን ናና አኩፎ አዶን አነቃቂ ንግግር በጥሞና እያዳመጠ፣…
Read 1652 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህ የማሕበራዊ ገጾች (Social Media)፣ በተለየም Facebook፣ የአንድ ሰሞን ውሎ የቀነጫጨብኩት ነው። እስቲ እንየው! እስቲ እንታዘበው! ለማለት ያክል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ እጽፍበታለሁ የሚል ሀሳብ የነበረኝ አይመስለኝም። ሆኖም በማሕበራዊ ገጾች አንዳንዶች ተንኮስ ሲያደርጉኝ፤ “ልበለው አልበለው!” የሚል ነገር ይመጣብኝ ነበር። ፈረንጅ Thinking Out…
Read 2218 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መምህር መጋቢ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ በተለያዩ መድረኮች በሚያቀርቧቸው ሃይማኖታዊ ትምህርቶችና ንግግሮች ይታወቃሉ፡፡ በገና ታሪካዊ፣ ባህላዊና ሀይማኖታዊ አከባበር ዙሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ አነጋግሯቸዋል፡፡ የገና በዓል አከባበር በሌላው ዓለምና በኛ በኢትዮጵያወደ አከባበሩ ስንመጣ ጣኦትና…
Read 11026 times
Published in
ህብረተሰብ
አዝመራው ተሰብስቦ፣ ጤፍና የብርዕ እህል (ስንዴና ገብስ) ሁሉ ታጭዶ በእርሻው ላይ ከብት ይሰማራበታል፡፡ ወርሃ ታህሣስ ደግሞ ይህን የሚያበስር ወር ሲሆን እረኞችም ታህሳስ ሲመጣ የገናን ጨዋታ አብረው ያስቡታል፡፡ የእርሻ ቦታዎችና መስኮች ሁሉ ወደ ገና መጫዎቻነት ሜዳ ይቀየራሉ። የገና ጨዋታ በሀገራችን ባህላዊና…
Read 18141 times
Published in
ህብረተሰብ